Fana: At a Speed of Life!

ከደንበኞች ሂሳብ ወደ ራሱ ሂሳብ ገንዘብ ያስተላለፈው ተከሳሽ በ14 ዓመት እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከደንበኞች ሂሳብ ከግማሽ ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ በመቀነስ ወደ ራሱ ሂሳብ ያስተላለፈው ተከሳሽ በ14 ዓመት ጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጣ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 5ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ወሰነ። የፍትህ ሚኒስቴር…

ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የልማት ስራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በካማሽ ዞን ሰዳል ወረዳ የሌማት ትሩፋት እና ሌሎች የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ ከግብርና ሚኒስትሩ በተጨማሪ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ጌታሁን አብዲሳ፣…

የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ ቀጣናዊ የጋራ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ ሰላማዊ እና ቀጣናዊ የጋራ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያና በሶማሊያ መንግስት የተደረሰውን ስምምነት አስመልከተው ባደረጉትንግግር÷…

የአፍሪካ ህብረት ኢትዮጵያና ሶማሊያ ያደረጉትን ስምምነት እንደሚደግፍ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት በኢትዮጵያ እና ሶማሊያ መንግስት መካከል የተደረሰውን ስምምነት እንደሚደግፍ አስታውቋል፡፡ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት ባወጡት መግለጫ ፥ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና በፕሬዚዳንት ሃሰን…

በሕገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀስ የነበረ 5 ሺህ 500 ሊትር ቤንዚን ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ከ2 ጄ አር ማደያ በሕገ-ወጥ መንገድ ተቀድቶ ሲዘዋወር የነበረ 5 ሺህ 500 ሊትር ቤንዚን መያዙን የከተማ አስተዳደሩ ንግድ ቢሮ አስታውቋል፡፡ በሕገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀስ የተያዘው ቤንዚን በሕጉ መሰረት…

በሲዳማ ክልል የትምህርት ስብራትን ለመጠገን በቅንጅት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል የትምህርት ስብራትን ለመጠገን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር  በቅንጅት እየሰራ መሆኑን  የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገልጿል፡፡ "ጥራት ያለው ትምህርት ለብልፅግናችን" በሚል መሪ ሃሳብ በሲዳማ ክልል 4ኛው የትምህርት ጉባኤ…

የባንግላዴሽ ባለሃብቶችን የኢንቨስትመንት ተሳትፎ ለማሳደግ እየተሰራ እንደሆነ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የባንግላዴሽ ባለሃብቶችን በኢትዮጵያ ያላቸውን የኢንቨስትመንት ተሳትፎ ለማሳደግ እየተሰራ እንደሆነ ተገለጸ። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የባንግላዴሽ አምባሳደር ሲክደር ቦዱሩዝማን ጋር…

ሩሲያ ከዩክሬን ለተቃጣባት ጥቃት አጸፋ እንደምትሰነዝር ዛተች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ መንግስት ዩክሬን በአሜሪካ ሰራሽ አርሚ ታክቲካል ሚሳኤል ሲስተም የረጅም ርቀት ሚሳኤል በወታደራዊ አየር ማረፊያ ላይ ለሰነዘረችው ጥቃት አጸፋዊ ምላሽ እንደሚሰምትሰጥ አስታወቀች። ሩሲያ ይህንን የገለጸቸው ዩክሬን ትናንት…

የብሪክስ ሀገራት በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ በጋራ ሊሰሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሪክስ አባል ሀገራት በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ዘርፍ በጋራ በመስራት በቴክኖሎጂ ትብብር ዙሪያ ያላቸውን አጋርነት ሊያጠናክሩ መሆኑ ተሰምቷል፡፡ የሩሲያ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፈንድ በብሪክስ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የጋራ ልማት ላይ ያተኮረ…

ተመድ በጋዛ አስቸኳይ ተኩስ አቁም እንዲደረግ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ጠቅላላ ጉባኤ በእስራኤልና በሃማስ መካከል የተኩስ አቁም እንዲደረግና የታገቱ ሰዎች ያለ ቅድመ ሁኔታ እንዲለቀቁ የውሳኔ ሃሳብ አሳለፈ። ይህ የውሳኔ ሃሳብ በ158 ድምጽ ድጋፍ እና በ13 ድምጸ ተዓቅቦ…