የሀገር ውስጥ ዜና የሉዓላዊነት ዓርማ የሆነውን ሰንደቅ ዓላማ በክብር መጠበቅ እንደሚገባ ተመላከተ ዮሐንስ ደርበው Oct 14, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰንደቅ ዓላማችን የሉዓላዊነታችን ዓርማና መገለጫ በመሆኑ አክብረን እንጠብቀዋለን ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አስካል አልቦሮ ገለጹ፡፡ 17ኛው ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣…
የሀገር ውስጥ ዜና ሂዝቦላህ በእስራኤል ወታደራዊ ካምፕ ላይ በፈፀመው ጥቃት ወታደሮች ተገደሉ Mikias Ayele Oct 14, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሂዝቦላህ በእስራኤል ወታደራዊ ካምፕ ላይ በፈፀመው የድሮን ጥቃት አራት የእስራኤል ወታደሮች መገደላቸው ተገለፀ፡፡ ትናንት ምሽት በእስራኤል ደቡባዊ ሀይፋ በሚገኘው ቤኒያሚና ወታደራዊ ካምፕ በጎላኒ ብርጌድ ወታደሮች ላይ በተፈፀመ ጥቃት አራት ሲሞቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰንደቅ ዓላማ ቀን ሲከበር አንድነትን በማጎልበት ሊሆን እንደሚገባ ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው Oct 14, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰንደቅ ዓላማ ቀንን ስናከብር አንድነትን በማጎልበት ሊሆን ይገባል ሲሉ የሐረሪ ክልል ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ሱልጣን አብዱሰላም አስገነዘቡ፡፡ በክልሉ 17ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ሠንደቅ ዓላማ የፍትሕ፣ የአንድነት፣ የእኩልነትና የአርበኝነት መገለጫ ነው – አቶ አደም ፋራህ Melaku Gedif Oct 14, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሠንደቅ ዓላማ የፍትሕ፣ የአንድነት፣ የእኩልነትና የአርበኝነት ኅብረብሔራዊ መገለጫ ምልክት ነው ሲሉ በም/ ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሰንደቅ አላማ የህብረት ማሳያ፣ የዜጎች ሀገራዊ ፍቅርና ብሔራዊ ስሜት መገለጫ ምልክት ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ Shambel Mihret Oct 14, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰንደቅ አላማ የብሔራዊ ህብረትና አንድነት ማሳያ፣ የዜጎች ሀገራዊ ፍቅርና ብሔራዊ ስሜት መገለጫ፣ ታሪካዊና ማህበራዊ ትስስር የሚንጸባረቅበት ምልክት ነው ሲሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ገለጹ፡፡ የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰንደቅ ዓላማ ቀንን ስናከብር ሀገራዊ ሉዓላዊነትን ከፍ በማድረግ ሊሆን እንደሚገባ ተገለጸ amele Demisew Oct 14, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰንደቅ ዓላማ ቀንን ስናከብር ሀገራዊ ሉዓላዊነትን ከፍ በማድረግ እና አንድነታችንን በማጽናት ሊሆን እንደሚገባ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ አስገነዘቡ፡፡ በሲዳማ ክልል ሐዋሳ ከተማ 17ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን በተለያዩ መርሐ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሰንደቅ ዓላማችን ፀንቶ የቀጠለው ኢትዮጵያውያን በከፈሉት መስዋዕትነት ነው – ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ ዮሐንስ ደርበው Oct 14, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገራችን ሉዓላዊነት ምልክት የሆነው ሰንደቅ ዓላማችን ፀንቶ የቀጠለው ኢትዮጵያውያን በአንድነት በከፈሉት መስዋዕትነት ነው ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ ገለፁ። 17ኛው ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰንደቅ ዓላማ ቀን በኦሮሚያ ክልል ተከበረ Melaku Gedif Oct 14, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 17ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ ፡፡ ቀኑ “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ከፍታ”በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተከበረው፡፡
የሀገር ውስጥ ዜና የናይል ወንዝ የትብብር ማዕቀፍ ወደ ተፈፃሚነት መግባት ፍትሐዊ ተጠቃሚነትን ያረጋግጣል-ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር ኢ/ር) amele Demisew Oct 14, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የናይል ወንዝ የትብብር ማዕቀፍ ወደ ተፈፃሚነት መግባት ቀድሞ የነበሩ አሳሪ ሕጎችን በመሻር ፍትሐዊ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ ነው ሲሉ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር ኢ/ር ) ገለጹ። የናይል ወንዝ የትብብር ማዕቀፍ ወደ ተፈፃሚነት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ቀለማት ትርጉም … ዮሐንስ ደርበው Oct 14, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በመላ ሀገሪቱ 17ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን ተከብሮ ይውላል፡፡ ለመሆኑ የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ቀለማት እና በሰንደቅ ዓላው መሀል ላይ የሚገኘው ዓርማ ትርጉም ምንድን ነው? 1. አረንጓዴው ቀለም፡- የሥራ፣ የልምላሜና የዕድገት ምልክት…