Fana: At a Speed of Life!

ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን በወላይታ ዞን በኩታገጠም የለማ የጤፍ ሰብልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን ሁምቦ ወረዳ በኩታገጠም የለማ የጤፍ ሰብልን ጎበኙ፡፡ በጉብኝታቸውም በወረዳው ሾጮራ ኦጎዳማ ቀበሌ በ157 ሔክታር መሬት ላይ በመኸር ወቅት በኩታገጠም የለማ የጤፍ ሰብልን…

ኔታንያሁ በሂዝቦላህ ድሮን ጥቃት የተጎዱ የእስራኤል ወታደሮችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ በሂዝቦላህ ድሮን ጥቃት የተጎዱ የሀገሪቱ ወታደሮችን በሳህባ የሕክምና ማዕከል ጎብኝተዋል፡፡ ኔታንያሁ በዚህ ወቅት÷”በእስራኤል የነጻነት ቀን የቆሰሉ ጀግኖችን መጎብኘትና የሥነ-ልቦና ጥንካሬያቸውን…

396 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 396 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ተመላሾቹ 315 ወንዶች፣ 71 ሴቶች እና 10 ጨቅላ ሕጻናት ሲሆኑ÷ ከእነዚህ መካከልም 15 ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች እንደሚገኙ…

 ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 548 ነጥብ 66 ኪሎ ግራም ወርቅ ወደ ብሄራዊ ባንክ ገባ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ2017 ዓ.ም በመጀመሪያው ሩብ ዓመት 548 ነጥብ 66 ኪሎ ግራም ወርቅ ወደ ብሄራዊ ባንክ ገቢ መደረጉን የክልሉ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ሃላፊ አቶ አድማሱ ሞርካ÷በክልሉ ባለፉት ጊዜያት በማዕድን…

የአፍሪካን የምግብ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የግብርና ልማት መተግበር ይገባል- ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካን የምግብ ሉዓላዊነት በዘላቂነት ለማረጋገጥ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የግብርና ልማት መተግበር እንደሚገባ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ገለጹ። የመጀመሪያው የአፍሪካ አንድ ሺህ ወጣቶች የሥርዓተ ምግብና…

የፐርፐዝ ብላክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍስሐ እሽቱን (ዶ/ር) ጨምሮ 10 ግለሰቦች በማታለል ሙስና ወንጀል ተከሰሱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትሕ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ የፐርTዝ ብላክ ኢቲኤች ትሬዲንግ አ.ማ የቦርድ አባልና ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍስሐ እሽቱን (ዶ/ር) ጨምሮ በ10 ግለሰቦች እና ሁለት ድርጅቶች ላይ ክስ መስርቷል። ክሱ የተመሰረተው በፌደራል…

የባሕር በር በሊዝ እስከ መስጠት የደረሰ መልካም ጉርብትና…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፈው ነሐሴ ወር መጨረሻ በደቡባዊ ምሥራቅ የአፍሪካ ክፍል የምትገኘው ሞዛምቢክ የባህር በር ለሌላት ጎረቤቷ ማላዊ የባሕር በር በሊዝ ሰጥታለች። ከማላዊ ጋር ረጅም ድንበር የምትጋራት ጎረቤቷ ሞዛምቢክ በአንፃሩ በምሥራቃዊ ክፍሏ በረዥሙ ከህንድ…

የአውሮፓ ኀብረት በቀጣናው ለሚደረገው የፀረ-ሽብር ዘመቻ ድጋፉን እንደሚቀጥል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ኀብረት በቀጣናው ለሚደረገው የፀረ-ሽብር ዘመቻ ድጋፉን እንደሚቀጥል በአውሮፓ ኀብረት የውጭ ጉዳይ አገልግሎት የአፍሪካ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ሪታ ላራንጂና ተናገሩ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ…

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፉ የቴክኖሎጂና ሰው ሰራሽ አስተውሎት መድረክ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ጨምሮ 180 ሀገራትን ያሳተፈው የዓለማችን ግዙፉ የቴክኖሎጂና ሰው ሰራሽ አስተውሎት ሁነት (ጂአይቴክስ ግሎባል 2024) በዱባይ እየተካሄደ ነው። በዱባይ ዓለም አቀፍ የንግድ ማዕከል የተከፈተው 'ጂአይቴክስ 2024' በዓለም ለ4ኛ ጊዜ…

የቅባት እህሎች እና የጥራጥሬ ምርቶች የቀጥታ ግብይት መመሪያ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቅባት እህሎች እና የጥራጥሬ ምርቶች የቀጥታ ግብይት መመሪያ ቁጥር1026/2017 መጽደቁን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ በ2017 የበጀት ዓመት የጥራጥሬ እና ቅባት እህሎች የወጪ ንግድ አፈፃፀምን በማሻሻል…