Fana: At a Speed of Life!

ያለንን የተፈጥሮ ፀጋና ሰብዓዊ ሀብት ስራ ላይ በማዋል የህዝባችንን ህይወት እናሻሽላለን -ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ያለንን የተፈጥሮ ፀጋና ሰብዓዊ ሀብት ስራ ላይ በማዋል የህዝባችንን ህይወት እናሻሽላለን ሲሉ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መረጃ የበጋ…

የገርቢ የመጠጥ ውሃ ግድብ ፕሮጀክት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጀት ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የገርቢ የመጠጥ ውሃ ግድብ ፕሮጀክት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጀት ለመገንባት መወሰኑን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ÷ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼይ ሃይ…

የኢትዮጵያን የግብርና ውጤት ብዙ የምንማርበት ነው- የናሚቢያ ልዑክ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ እየተመዘገበ ያለው ውጤት ብዙ የምንማርበት ነው ሲሉ ፓርላማ አባላት ልዑክ ገለጸ፡፡ የናሚቢያ ፓርላማ አባላት ልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ላይ ልምድ ለመውሰድ በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ከግብርና ሚኒስትር…

በኢትዮጵያ የክልል የኢኮኖሚ አካውንት መመሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)የፕላንና ልማት ሚኒስቴር በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው የክልል የኢኮኖሚ አካውንት መመሪያን ይፋ አድርጓል። የፕላንና ልማት ሚኒስቴር የሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ፕላንና ልማት ቢሮ ሃላፊዎች በተገኙበት በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን የክልል…

ንግድ ባንክና የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የክፍያ አሰባሰብን ዲጂታላይዝ ለማድረግ የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በጋራ መሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ የፌዴራል መሥሪያ ቤቶችን የክፍያ አሰባሰብ ዲጂታላይዝ ለማድረግ የሚያስችል ነው፡፡ ስምምነቱ 26 የሚሆኑ የፌዴራል…

የአንካራው ስምምነት በኢትዮጵያ እና ሶማሊያ መካከል ጠንካራ ትብብር እንዲኖር ያስችላል – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንካራው ስምምነት በኢትዮጵያ እና ሶማሊያ መካከል ጠንካራ የሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ትስስር እንዲኖር የሚያስችል ነው ሲሉ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለፁ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በኤክስ ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ስምምነቱ ኢትዮጵያና…

ሳዑዲ ዓረቢያ ለ2034 ዓለም ዋንጫ 5 ትሪሊየን ዶላር መደበች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሳዑዲ ዓረቢያ በፈረንጆቹ 2034 ለምታስተናግደው የዓለም ዋንጫ 5 ትሪሊየን ዶላር መመደቧ ተገለጸ። ለውድድሩ 10 ዓመታት የመዘጋጃ ጊዜ ያላት ሳዑዲ ዓረቢያ ከወዲሁ በርካታ ተግባራትን እያከናወነች መሆኑ ተሰምቷል። ከተግባራዊ እርምጃዎቹ…

ስምምነቱ የቀጣናውን ውጥረት ለማርገብ ውይይት አስፈላጊ መሆኑን ያሳየ ነው -የአውሮፓ ህብረት

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያና በሶማሊያ መካከል የተደረሰው ስምምነት የቀጣናውን ውጥረት ለማርገብ እርስ በርስ መካበበርና መወያየት አስፈላጊ መሆኑን ያሳየ ነው ሲል የአውሮፓ ህብረት ገለጸ፡፡ ህብረቱ የአንካራውን ስምምነት አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ÷በቱርክ…

በአማራ ክልል ለጤናው ዘርፍ ተግዳሮት በሆኑ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በክልሉ በጤናው ዘርፍ እየተከናወኑ በሚገኙ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም የወባ በሽታ ስርጭትን መከላከልና መቆጣጠር በሚያስችሉ ሥራዎች ላይ…

አፍሪካ በጸጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ ይኖራታል – አንቶኒዮ ጉተሬዝ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካ በተባበሩት መንግስታት ጸጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ እንዲኖራት ለማድረግ በቁርጠኝነት አንቶኒዮ ጉተሬዝ አስታወቁ፡፡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ የስልጣን ዘመናቸው ከመጠናቀቁ በፊት አፍሪካ በፀጥታው…