ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ለጀመራቸው ስራዎች ስኬት ሚናችንን ለመወጣት ዝግጁ ነን – የሀገር ሽማግሌዎች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ልዩነቶችን በንግግር በመፍታት ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ለጀመራቸው ስራዎች ስኬት የበኩላቸውን ሚና ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን የጋምቤላ ክልል የሀገር ሽማግሌዎች ገለጹ።
የሀገር ሽማግሌዎቹ እንደገለጹት÷ ኮሚሽኑ እያከናወነ…