Fana: At a Speed of Life!

ባንኩ በጎፋ ዞን በደረሰው የመሬት መንሸራተት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች 5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ ሳቢያ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች 5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ የገንዘብ ድጋፉ የባንኩ የሥራ ኃላፊዎች እና ሠራተኞች በግላቸው…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ክልል አቀፍ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሂዷል። የዘንድሮው የ2017 በጀት ዓመት የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት "በጎነትና አብሮነት ለኢትዮጵያ ከፍታ“በሚል መሪ ሃሳብ እንደሚካሄድ…

የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ህዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት 6ኛ መደበኛ ጉባኤውን በጋምቤላ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል። ጉባኤው በሚኖረው ቆይታ የክልሉን የ2016 በጀት ዓመት የልማትና መልካም አስተዳደር እቅድ አፈጻጸም፣ የጠቅላይ ፍርድ ቤትና የዋና ኦዲተር…

ኖርዌይ ኢትዮጵያ ለቀጣናው መረጋጋት እያበረከተች ያለውን ሚና አደነቀች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለቀጣናው መረጋጋት እያበረከተች ያለውን ከተኛ ሚና ኖርዌይ አደነቀች፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኖርዌይ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቢየርግ ሳንዳጃር ጋር የሀገራቱን ዘርፈ-ብዙ ግንኙነት በይበልጥ ማሳደግ በሚቻልበት…

1 ሺህ 204 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በተከናኑ ሦስት በረራዎች በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 204 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ለተመላሽ ወገኖችም ድጋፍ በማድረግ ከቤተሰብ ጋር የመቀላቀል ሥራ…

የመዲናዋን መሰረተ ልማቶች በአግባቡ ለመጠበቅ የሚያስችል የደንብ ማስከበር ህግ ማሻሻያ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በመዲናዋ የተሰሩ የመሰረተ ልማት ስራዎችን ከጥፋት ለመጠበቅ የሚያስችል የደንብ ማስከበር ህግ ማሻሻያ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣንና የአዲስ አበባ የፅዳት አስተዳዳር ኤጀንሲ…

ኢትዮ ቴሌኮም በጎፋ ዞን በደረሰዉ የመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ድጋፍ ማሰባሰቢያ አጭር የመልዕክት ቁጥር ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን አደጋ መከላከልና ዝግጁነት ጋር በመተባበር በጎፋ ዞን በደረሰዉ ድንገተኛ የመሬት ናዳ ምክንያት ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ ማሰባሰቢያ አጭር የመልዕክት ቁጥር ይፋ አደረገ። ኩባንያው ዜጎች ወደ 8091 ወይም…

ገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን 550 ሄክታር መሬት ለኢንቨስትመንት ዝግጁ ማድረጉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን 550 ሄክታር መሬት ለኢንቨስትመንት ዝግጁ በማድረግ የተለያዩ መሰረተ ልማቶችን እያሟላ መሆኑን ገለጸ። የልዩ የኢኮኖሚ ዞኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሞቱማ ተመስገን እንደገለጹት፤ በልዩ ኢኮኖሚ ዞኑ ውስጥ 550 ሄክታር መሬት…

ኮሚሽኑ ለጎፋ ዞን የመሬት መንሸራተት አደጋ ተጎጂዎች የሰብዓዊ ድጋፍ እያደረገ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን በደቡብ ኢትዮጵያ ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የሰብዓዊ ድጋፍ እያደረገ መሆኑ ተገለጸ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ከኮሚሽኑ…

በ2030 ለማሳካት ከታቀዱ የልማት ግቦች ውስጥ 17 በመቶ ብቻ እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንጆቹ እስከ 2030 ድረስ ለማሳካት ከታቀዱ የልማት ግቦች ውስጥ 17 በመቶ ብቻ በመከናወን ላይ መሆናቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) አስታወቀ፡፡ ስድስት ዓመታት ብቻ በቀሩት የመንግስታቱ ድርጅት 17 የልማት ግቦች ዓለም አቀፉ…