Fana: At a Speed of Life!

6ኛው የፍትህ ሚኒስቴርና የክልል ፍትህ ቢሮዎች የጋራ ጉባኤ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) "ማህበረሰብ አቀፍ ፍትህ አገልግሎት ለተሻለ የተገልጋይ ዕርካታ" በሚል መሪ ሀሳብ 6ኛው የፍትህ ሚኒስቴርና የክልል ፍትህ ቢሮዎች የጋራ ጉባኤ መድረክ በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተደድር አቶ ደስታ ሌዳሞ÷…

አርቲስት ኩራባቸው ደነቀ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስት ኩራባቸው ደነቀ በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡ አርቲስት ኩራባቸው ደነቀ በተከታታይ የሬዲዮና የቴሌቪዥን ድራማዎችን ጨምሮ በተለያዩ ቴአትሮች እና ፊልሞች ላይ ተሳትፏል፡፡ የዝናቧ እመቤት፣ የገንፎ ተራራ፣ የጨረቃ ቤት፣…

በቦነስ አይረስ ግማሽ ማራቶን አትሌት ገርባ ዲባባ አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርጀንቲና ቦነስ አይረስ በተካሄደው የወንዶች ግማሽ ማራቶን ውድድር አትሌት ገርባ ዲባባ አሸነፈ፡፡ አትሌቱ 21 ኪሎ ሜትሩን 1 ሰዓት ከ26 ሴኮንድ በመግባት ማሸነፍ የቻለው፡፡ ኬኒያውያኖቹ ሙዋንጊ ኮስማስ እና ሪቻርድ ያተር ሪቻርድ 2ኛ እና…

በአማራ ክልል ከ150 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በሩዝ ሰብል ተሸፈነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በ2016/17 የመኽር ምርት ዘመን ከ150 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በሩዝ ሰብል መሸፈኑ ተገለፀ። በክልሉ በምግብ ራስን ለመቻል በሚደረገው ጥረት የሩዝ ሰብልን በሚታረስ መሬት በማስፋፋት እና ምርታማነቱን በማሳደግ ረገድ በሰፊው…

አቶ አሻድሊ ሀሰን የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን የተመራ የክልል ከፍተኛ አመራሮች ቡድን በማኦ እና ኮሞ ልዩ ወረዳ በመገኘት የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎበኝቷል። አመራሮቹ በልዩ ወረዳው እየተከናወነ ያለውን የመኸር እርሻ ሥራ…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 1ኛ ዓመት የምስረታ በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 1ኛ ዓመት ታሪካዊ የምስረታ በዓል በወላይታ ሶዶ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡ ክልሉ በሕዝቦች ነፃ ፍላጎትና ይሁንታ ፍጹም ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ በሆነ ህዝበ ውሳኔ ነሐሴ 13 ቀን 2015 ዓ.ም በአርባምንጭ ከተማ…

ሰው ተኮር የልማት ስራዎች ላይ ርብርብ እየተደረገ መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ለአረጋዊያን እና አቅመ ደካሞች የተገነቡ መኖሪያ ቤቶች ርክክብ ተደርጓል፡፡ በክልሉ በክረምት በጎ ፈቃድ መርሐ ግብር የታደሱና የተገነቡ 52 የአቅመ ደካማ ወገኖች መኖሪያ ቤቶች ተመርቀው ለተጠቃሚዎች…

በራስ አቅም በተከናወነ የስዊችጊር ቅየራ ሥራ ከ2 ሚሊየን ዶላር በላይ ማዳን ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል የስዊችጊር ቅየራ ሥራን በራስ አቅም በማከናወን ከ2 ሚሊየን ዶላር በላይ ወጪ ማዳን መቻሉን አስታውቋል፡፡ በዘርፉ በ2016 በጀት ዓመት በ22 ማከፋፈያ ጣቢያዎች የ15 እና የ33 ኪሎ ቮልት ስዊችጊር ቅየራ ሥራ በራስ…

በዳይመንድ ሊግ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በስዊዘርላንድ በተካሄደው በሉዛን ዳይመንድ ሊግ በ1 ሺህ 500 ሴቶች ውድድር ፣በ3ሺህ ሜትር ወንዶችና በ3ሺህ ሜትር ወንዶች መሰናክል ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸንፈዋል፡፡ አትሌት ድሪቤ ወልተጂ የ1 ሺህ 500 የሴቶች ውድድርን ቀዳሚ ሆና…

አቶ አረጋ ከበደ በሰሜን ጎንደር ዞን በተከሰተው የመሬት መንሸራተት በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ በክልሉ ሰሜን ጎንደር ዞን በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ፡፡ በክልሉ በተጠቀሰው አካባቢ ትናንት በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ የ10 ሰዎች ሕይወት…