የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከተፈጥሮ ጋር እርቅ እንድናወርድ ያስቻለ ነው – አደፍርስ ወርቁ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር ከተፈጥሮ ጋር እርቅ እንድናወርድ ያስቻለ ነው ሲሉ የብሔራዊ አረንጓዴ አሻራ መርሐ -ግብር የቴክኒክ ኮሚቴ አስተባባሪ አደፍርስ ወርቁ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
አደፍርስ ወርቁ (ዶ/ር) በመላ ሀገሪቱ እየተካሄደ የሚገኘውን…