Fana: At a Speed of Life!

የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከተፈጥሮ ጋር እርቅ እንድናወርድ ያስቻለ ነው – አደፍርስ ወርቁ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር ከተፈጥሮ ጋር እርቅ እንድናወርድ ያስቻለ ነው ሲሉ የብሔራዊ አረንጓዴ አሻራ መርሐ -ግብር የቴክኒክ ኮሚቴ አስተባባሪ አደፍርስ ወርቁ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ አደፍርስ ወርቁ (ዶ/ር) በመላ ሀገሪቱ እየተካሄደ የሚገኘውን…

የአረንጓዴ ዐሻራ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ከፍተኛ ሚና ማበርከቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በሚደረገው ሂደት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን የሐረሪ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ በአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል ሀገራዊ ጥሪ አካል የሆነ…

የመከላከያ ሰራዊት አሰራር በዘመናዊ ቴክኖሎጂ እንዲታገዝ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሰራዊት የአሰራር ሥርዓት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የተደገፈ እንዲሆን እየተሰራ መሆኑን የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በመገናኛና ኢንፎርሜሽን ዋና መምሪያ በልጽጎ ሥራ ላይ…

ኤጀንሲው ከኢትዮጵያ ጋር መሥራት እንደሚፈልግ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት ልማት ኤጀንሲ ከኢትዮጵያ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ በትብብር መሥራት እንደሚፈልግ አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀ ሥላሴ ከአፍሪካ ሕብረት ልማት ኤጀንሲና የአፍሪካ ልማት አጋርነት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ናርዶስ…

የኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ስኬት ተጨማሪ ድጋፎችን እንድናደርግ አነሳስቶናል – የዴንማርክ ኤምባሲ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ስኬት ተጨማሪ ድጋፎችን እንድናደርግ አነሳስቶናል ሲል በኢትዮጵያ የዴንማርክ ኤምባሲ ገለጸ፡፡ በኢትዮጵያ የዴንማርክ ኤምባሲ የአየር ንብረት እና የንግድ ጉዳዮች አማካሪ ሮዝ ማሬ አርቪድ ላርሰን÷በዛሬው የአንድ…

ከማለዳው 12 ሠዓት ጀምሮ እስከ አሁን 402 ሚሊየን ችግኞች ተተከሉ

አዲስ አበባ፣  ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እየተካሄደ ባለው በአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል መርሐ-ግብር እስከ አሁን ድረስ 402 ሚሊየን ችግኝ መተከሉ ተገለጸ፡፡ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴዔታ ሰላማዊት ካሳ እንዳሉት÷ እየተካሄደ ባለው የችግኝ ተከላ…

የዓለም ጤና ድርጅት 8 ነጥብ 2 ሜትሪክ ቶን የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት በትግራይ ክልል ለድንገተኛ ሕክምና አገልግሎት የሚውል 8 ነጥብ 2 ሜትሪክ ቶን የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉ በሽረና አካባቢው ለሚንቀሳቀሱ ሥድስት አጋር አገልግሎት ሰጭ የጤና ቡድኖች መከፋፈሉ ተገልጿል፡፡ ይህም…

የሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሩሲያና ዩክሬንን ለማሸማገል ኪዬቭ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ከመከሩ ከሣምንት በኋላ ከዩክሬን ፕሬዚዳንት ጋር ለመወያየት ኪዬቭ ገብተዋል፡፡ በዩክሬን እና ሩሲያ መካከል ያለው ጦርነት እንዲቆምና ሰላም እንዲሰፍን ሕንድ ጥሪ…

የዛሬን ችግር ሳይሆን የነገን ፍሬ አሻግረን በማየት ለመጪው ዘመን ብሩህነት በጋራ መስራት አለብን- ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የዛሬን ችግር ሳይሆን የነገን ፍሬ አሻግረን በማየት ለመጪው ዘመን ብሩህነት በጋራ መስራት አለብን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ በአንድ ጀምበር…

በጎፋ ዞን ለተጎዱ ወገኖችና ለአቅመ ደካማ ቤተሰብ ተማሪዎች ከ13 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች፣ ለአቅመ ደካማ ቤተሰብ ተማሪዎች እና ለቤት ዕድሳት የሚውል ከ13 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ፡፡ ድጋፉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር…