Fana: At a Speed of Life!

አቶ አሕመድ ሽዴ በጎንደር ከተማ አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴን ጨምሮ የሚኒስቴሩ እና የአማራ ክልል አመራሮች በጎንደር ከተማ ችግኝ በመትከል የአረንጓዴ ዐሻራቸውን አኑረዋል፡፡ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት ባደረጉት ንግግር÷ የሚሰሩ ፕሮጀክቶች የሕዝብን ተሳትፎ ስለሚፈልጉ ሕብረተሰቡ…

አፍሪካ የ15 ሚሊየን መምህራን እጥረት አጋጥሟታል – ኅብረቱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአኅጉሪቱ የ15 ሚሊየን መምህራን እጥረት ማጋጠሙን የአፍሪካ ኅብረት አስታውቋል፡፡ የአፍሪካ ኅብረት የትምህርት፣ የሣይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ኮሚሽነር መሐመድ ባልሆሲን በሰጡት መግለጫ፥ የመምህራን እጥረቱ በአኅጉሪቱ አሉታዊ ተጽዕኖ…

ወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች በመቐለ ከተማ ዙሪያ አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከክልሎችና ከከተማ አሥተዳደሮች የተውጣጡ ወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች በመቐለ ከተማ ዙሪያ ችግኝ በመትከል አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኑረዋል፡፡ በመቐለ ከተማ ዙሪያ የተካሄደው ችግኝ ተከላ ወጣቶቹ በሁሉም የሀገሪቷ አካባቢዎች የሚያከናውኑት የበጎ…

የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በዚሁ መሰረት የማለፊያ ነጥብ 50 ሲሆን÷ ለአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች 45 እንዲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ…

በማድሪድ ብሔራዊ ቤተ-መጻሕፍት የኢትዮጵያ ቤተ -መጻሕፍት ክፍል ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በስፔን ማድሪድ ብሔራዊ ቤተ-መጻሕፍት የኢትዮጵያ ቤተ-መጻሕፍት ክፍል መከፈቱን የአብርሆት ቤተ-መጻሕፍት ዋና ዳይሬክተር  ውብአየሁ ማሞ (ኢ/ር) አስታወቁ፡፡ በሀገሪቱ ብሔራዊ ቤተ-መጻሕፍት ቅጥር ግቢ የተደራጀው  የኢትዮጵያ ቤተ-መጻሕፍት ክፍል…

በቢሾፍቱ ከተማ ከ4 ቢሊየን ብር በሚልቅ ወጪ የተገነቡ 175 ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቢሾፍቱ ከተማ ከ4 ቢሊየን ብር በሚል ወጪ የተገነቡ ለተለያየ አገልግሎት የሚውሉ 175 ፕሮጀክቶች ተመረቁ፡፡ ፕሮጀክቶቹን የመረቁት በብልፅግና ፓርቲ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ፍቃዱ ተሰማ እና የአየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄነራል…

ባለፉት 3 ዓመታት በሲዳማ ክልል 22 የመስኖ ልማት አውታሮች ተገነቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል ባለፉት ሦስት ዓመታት የግብርና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ የሚያግዙ 22 የመስኖ ልማት አውታሮች ተገንብተዋል ተባለ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ደስታ ሌዳሞ በተለይም በቆላማ አካባቢዎች ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የአረንጓዴ…

የአሐዱ ባንክ አመራርና ሰራተኞች በእንጦጦ ተራራ ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሐዱ ባንክ አመራርና ሰራተኞች በእንጦጦ ተራራ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አከናውነዋል፡፡ አሐዱ ባንክ በይፋ ሥራ የጀመረበትን ሁለተኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ የተለያዩ ማህበራዊ ተሳትፎ ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑ ተገልጿል።…

የጨፌ ኦሮሚያ አባላት የችግኝ ተከላ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጨፌ ኦሮሚያ አባላት በአዳማ ከተማ የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር አከናውነዋል። በመርሐ ግብሩ ላይ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባዔ ሰዓዳ አብዱራህማንን ጨምሮ የጨፌው አባላት ተሳትፈዋል። አፈጉባዔ ሰዓዳ የኦሮሞ ህዝብ ለእፅዋትና ደን ትልቅ ቦታና ጥብቅ…

የሐይማኖት አባቶች በመዲናዋ አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ 

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ የሐይማኖት ተቋማት ጉባዔ ያዘጋጀው የአረንጓዴ ዐሻራ አካል የሆነ የ2016 ዓ.ም የክረምት ወራት ችግኝ ተከላ መርሐ-ግብር ተጀምሯል። በመርሐ-ግብሩ ላይም የሐይማኖት አባቶች ተሳትፈዋል። ጉባዔው ያቀረበውን የአረንጓዴ ዐሻራ ጥሪ…