Fana: At a Speed of Life!

280 ሺህ ዶላር ደብቆ ሲንቀሳቀስ በቁጥጥር ሥር የዋለው ተጠርጣሪ ክስ ተመሰረተበት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 280 ሺህ የአሜሪካ ዶላር በመኪና አካል ውስጥ በመደበቅ ሲንቀሳቀስ በቁጥጥር ሥር የዋለው ተጠርጣሪ ክስ ተመሰረተበት። ተከሳሽ ሾፌር ኢንድሪስ ይማም በአፋር ክልል አፋምቦ ወረዳ አሳይታ አካባቢ ነዋሪ ነው። የኦሮሚያ ክልል ፍትሕ ቢሮ ምሥራቅ…

በሶማሌ ክልል የሕክምና አገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል አበረታች ስራ መከናወኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ሆስፒታሎችን በሕክምና መሳሪያዎች ለማጠናከርና የአገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል አበረታች ስራ መከናወኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ ገለጹ፡፡ በክልሉ የሚገኙ ሆስፒታሎች የ2016 በጀት ዓመት ግምገማ እና የ2017 በጀት…

ወደ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ የሚደረጉ አብዛኛዎቹ በረራዎች በከፍተኛ ጭጋጋማ የአየር ሁኔታ ሳቢያ በአቅራቢያ ወደሚገኙ አማራጭ አውሮፕላን ማረፊያዎች ተዛወሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ የሚደረጉ አብዛኛዎቹ በረራዎች በከፍተኛ ጭጋጋማ የአየር ሁኔታ ምክንያት በአቅራቢያ ወደሚገኙ አማራጭ አውሮፕላን ማረፊያዎች መዛወራቸውን አስታወቀ፡፡ አየር መንገዱ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መረጃ…

በማሻሻያ ሥራ ምክንያት ነገ በአዲስ አበባ የተወሰኑ አካባቢዎች ኃይል ይቋረጣል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ማሻሻያ ስራ ለማከናወን ሲባል ነገ በአዲስ አበባ ከተማ የተወሰኑ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ አገልግሎት እንደሚቋረጥ ተገለጸ፡፡ በዚህም ከጠዋቱ 3 ሠዓት ከ30 እስከ 11 ሠዓት ድረስ በቦሌ ጎሮ አካባቢ፣ በሰፈራ፣ ከረሜላ…

ሻደይ፣ አሸንድዬ እና ሶለል የሃብት መፍጠሪያ እንዲሆን እንሠራለን- ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሻደይ፣ አሸንድዬ እና ሶለል በዓል ጎብኝዎችን መሳብ እንዲችል፣ ገጽታ መገንቢያ እና ሃብት መፍጠሪያ እንዲሆን እንሠራለን ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ ለሻደይ፣ አሸንድዬ እና ሶለል በዓል የእንኳን…

ለሀገራዊ የዕድገት ጉዞ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ትግበራ ወሳኝ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሀገራችን የዕድገት ጉዞ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ትግበራ ወሳኝ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አስገነዘቡ፡፡ የብሔራዊ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት ዛሬ 3ኛ መደበኛ ስብሰባውን ማካሄዱን አቶ ተመስገን በማኅበራዊ ትስስር…

የመዲናዋ ነዋሪዎች በነገው የአንድ ጀምበር ችግኝ ተከላ በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች በነገው ሀገር አቀፍ የአንድ ጀምበር ችግኝ ተከላ መርሐ-ግብር በነቂስ በመውጣት አረንጓዴ ዐሻራቸውን እንዲያኖሩ ጥሪ ቀረበ፡፡ የአሥተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ “ውድ…

ሂዝቦላህ በጎላን ተራራማ ቦታዎች ላይ የሮኬት ጥቃት ፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሊባኖስ ታጣቂ ቡድን ሂዝቦላህ በጎላን ተራሮች ላይ የሮኬት ጥቃት መፈጸሙ ተሰምቷል፡፡ ጥቃቱ እስራኤል በቡድኑ ላይ የፈጸመችውን የአየር ጥቃት ተከትሎ የተወሰደ አጸፋዊ እርምጃ መሆኑ ነው የተገለጸው፡፡ የእስራኤል ጦር ትላንት ምሽት በወሰደው…

ሲፍ ፋውንዴሽን በጤናው ዘርፍ የሚያደርገውን ድጋፍ አንደሚያጠናክር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከሕጻናት ኢንቨስትመንት ፈንድ ፋውንዴሽን (ሲፍ) ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኬት ሃምፕተን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሲፍ ፋውንዴሽን በኢትዮጵያ ሐሩራማ በሽታዎችን ጨምሮ በስርዓተ ምግብና መከላከል በሚቻል ምክንያት የሚመጣ ሞትን…

የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች በክልሉ የሰላም እና ጸጥታ ዙሪያ እየተወያዩ ነው፡፡ በውይይቱ የክልሉ ም/ርዕሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር)፣ የሰሜን ምሥራቅ እዝ ዋና አዛዣ ጄኔራል አሰፋ ቸኮልና በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ…