Fana: At a Speed of Life!

በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እስካሁን 234 ሚሊየን ችግኝ መተከሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ- ግብር እስካሁን 234 ሚሊየን ችግኝ መተከሉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። በአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል መርሐ ግብር በሁሉም የኢትዮጵያ ክፍሎች…

ዘላቂ ልማት ለማረጋገጥ ለተፈጥሮ ሀብት ትኩረት መስጠት ይገባል- አቶ ጌታቸው ረዳ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ዘላቂ ልማት ለማረጋገጥ ለተፈጥሮ ሀብት ዘርፍ ትኩረት በመስጠት መሥራት እንደሚገባ የክልሉ ጊዜያዊ አሥተዳደር ርዕሰ መሥተዳድር ጌታቸው ረዳ አስገነዘቡ፡፡ በየደረጃው የሚገኙ የክልሉ አመራሮች፣ የሐይማኖት አባቶችና የተለያየዩ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሐ ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰንን ጨምሮ ሌሎች የሥራ ሃላፊዎችና የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች እየተሳተፉ መሆኑን የክልሉ ኮሙኒኬሽን…

በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እስካሁን 157 ሚሊየን ችግኝ መተከሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ- ግብር እስካሁን 157 ሚሊየን ችግኝ መተከሉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። በአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል መርሐ ግብር በሁሉም የኢትዮጵያ ክፍሎች…

ሚኒስትሮች በአንድ ጀምበር አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሚኒስትሮች፣ የፌደራል ተቋማት አመራሮች እና ሠራተኞች በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተከናወነ በሚገኘው የችግኝ ተካለ መርሐ-ግብር አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ፡፡ በዚሁ መሠረት የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)፣ የገንዘብ ሚኒስትር…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር አሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር አሻራቸውን አኑረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ለታሪካዊው የችግኝ ተከላ በዛሬዋ ታሪካዊት ቀን በተፈጥሮ ስጦታ፣ በማዕድን…

የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብርን አጠናክረን ከቀጠልን ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ልማት ለዓለም ተምሳሌት ትሆናለች- ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብርን አጠናክረን መቀጠል ከቻልን ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ልማት ለዓለም ተምሳሌት ትሆናለች ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ ገለጹ። በጋምቤላ ክልል የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እየተከናወነ…

የአሜሪካ አምባሳደር ኢርቪን ማሲንጋ በአንድ ጀንበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር ተሳተፉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኢርቪን ማሲንጋ በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር ተሳትፈዋል። በዚሁ ወቅትም መሬትን በመንከባከብና በመጠበቅ አርሶ አደሮችም ሆኑ አርብቶ አደሮች ሥራቸውን የተሳካ…

በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር የሚያኮራ ተግባር እንፈጽማለን- ርዕሰ መሥተዳድር አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አወል አርባ በዛሬው የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር ሀገርና ትውልድን የሚያኮራ ተግባር እንፈጽማለን አሉ፡፡ በሀገር አቀፍ ደረጃ በአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል መርሐ-ግብር አካል…

በሶማሌ ክልል የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በመርሐ-ግብሩ ላይ የክልሉን አመራሮች ጨምሮ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች በነቂስ ወጥተው እየተሳተፉ ነው፡፡ በዛሬው ዕለት በሀገር አቀፍ ደረጃ 600 ሚሊየን…