Fana: At a Speed of Life!

የባንኩ አጠቃላይ ተቀማጭ ገንዘብ 1 ነጥብ 54 ትሪሊየን ብር ደረሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አጠቃላይ ተቀማጭ ገንዘብ 1 ነጥብ 54 ትሪሊየን ብር መድረሱ ተገለጸ፡፡ የባንኩ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የሥራ ኃላፊዎች ጋር የበጀት ዓመቱን የመጀመሪያ አጋማሽ ሥራ አፈጻጸም ገምግመዋል፡፡…

ብልጽግና ፓርቲ ላሳለፋቸው ውሳኔዎች ስኬት ሁሉም እንዲተባበር ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ በ2ኛ መደበኛ ጉባዔው ያሳላፋቸው ውሳኔዎችና አቅጣጫዎች በውጤታማነት ተፈፅመው ለሀገር ተገቢውን ፋይዳ እንዲያስገኙ ሁሉም የድርሻውን እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ፡፡ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ…

ኢትዮጵያ በኢትዮ-ጅቡቲ ኮሪደር አሥተዳደር ባለስልጣን የምስረታ መድረክ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በኢትዮ-ጅቡቲ ኮሪደር አሥተዳደር ባለስልጣን የምስረታ የሚኒስትሮች መድረክ ላይ እየተሳተፈች ነው፡፡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)፣ የጅቡቲ መሠረተ-ልማት እና ኢኪዩፕመንት ሚኒስትር ሀሰን ሀሙድ፣ የደቡብ…

በቱሪዝም ዘርፍ የገበያ ፍላጎትና የሰው ኃይል አቅርቦት ላይ ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሥራ እና ክኅሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል እና የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ በሁለቱ ተቋማት መካከል በትብብር በሚከናወኑ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ በዚህም በቱሪዝም ዘርፍ ያለው የሥራ ገበያ ፍላጎት እና የሰለጠነ የሰው ኃይል አቅርቦት ጋር…

የጠ/ሚ/ጽ/ቤት የሱፐርቪዥን ቡድን የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የሱፐርቪዥን ቡድን አባላት የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን ጎበኙ፡፡ የሱፐርቪዥን ቡድኑ በኢንስቲትዩቱ የበለፀጉ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የቴክኖሎጂ ሥራዎችን የገመገመ ሲሆን፤ በተቋሙ የተለያዩ…

የሐረሪ ክልል ም/ቤት ተጨማሪ በጀት፣ ዐዋጆችና ደንቦችን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሐረሪ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት 7ኛ መደበኛ ጉባዔውን ተጨማሪ በጀት፣ ዐዋጆችና ደንቦችን በማጽደቅ ተጠናቀቀ፡፡ ምክር ቤቱ ለአንድ ቀን ባካሄደው ጉባዔ በክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ በቀረበው የ2017 በጀት ዓመት የሥድስት…

ፕሬዚዳንት ታዬ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁ አምባሳደሮች አሰናበቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን የኢንዶኔዥያ አምባሳደር አልቡሲራ ባስኑርን እና የካዛኪስታን አምባሳደር ባርሊባይ ሳዲኮቭን አሰናበቱ። አምባሳደሮቹ በኢትዮጵያ በነበራቸው ቆይታ የሀገራቱን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር…

ኬንያ አሸባሪው የሸኔ ቡድንን እያጸዳች መሆኑ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኬንያ ብሔራዊ የፖሊስ አገልግሎት በግዛቱ የመሸገውን የሸኔ የሽብር ቡድን የማጽዳት ሥራ እያከናወነ መሆኑን ገለጸ። 'ኦንዶአ ጃንጊሊ' የሚል ስያሜ የተሰጠው ይህ ተልዕኮ፤ በማርሳቤት እና ኢሲዮሎ ግዛቶች የሚገኙ፣ በኬንያ ብሔራዊ ደኅንነት ላይ…

ሉሲዎቹ በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ወደ ቀጣዩ ዙር አለፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን የዑጋንዳ አቻውን በመለያ ምት በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ የአፍሪካ ዋንጫ ዙር ማለፉን አረጋግጧል፡፡ ሉሲዎቹ የመጀመሪያ ጨዋታቸውን በካምፓላ ባደረጉበት ወቅት 2 ለ 0 መሸነፋቸው ይታወሳል፡፡ ዛሬ በአበበ ቢቂላ…

ወ/ሮ ሀና አርአያሥላሴ ከመንግሥታቱ የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፍትሕ ሚኒስትር ሀና አርአያሥላሴ ከተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ቮልከር ቱርክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ የተደረገው በስዊዘርላንድ ጄኔቫ እየተካሄደ ከሚገኘው 58ኛው የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት…