Fana: At a Speed of Life!

በቀጣዮቹ 10 ቀናት የአየር ሁኔታው ለግብርና ሥራ ምቹ ነው- ኢንስቲትዩቱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት 10 ቀናት የመኸር አምራችና የክረምት ተጠቃሚ በሆኑ የሀገሪቱ አካባቢዎች የሚኖረው የተስፋፋ የእርጥበት ሁኔታ ለግብርና ሥራ ተስማሚ መሆኑን የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ የመኸር የእርሻ ሥራ ዘግይተው ለሚጀምሩ አካባቢዎች…

የአማራ ክልል በቀውስ ውስጥ ያሳለፈ ቢሆንም በበጀት ዓመቱ ውጤታማ አፈፃፀም ማስመዝገቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል በቀውስ ውስጥ ያሳለፈ ቢሆንም በ2016 በጀት ዓመት ውጤታማ አፈፃፀም ማስመዝገቡ ተገልጿል፡፡ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በክልሉ የ2016 በጀት ዓመት የሰላም፣ የልማትና መልካም አስተዳደር ሥራዎች ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ አካሂደዋል፡፡…

አቶ አህመድ ሽዴ በጎንደር ከተማ የፋሲል-አብያተ መንግስት የጥገና ስራን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ በጎንደር ከተማ የፋሲል-አብያተ መንግስት የጥገና ስራ ያለበትን ሁኔታ ጎበኙ። በጉብኝቱ የከተማው ከንቲባ ባዩህ አቡሀይን ጨምሮ የሚኒስቴሩ ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች፣ ከከተማው የተውጣጡ የሀገር ሽማግሌና የሀይማኖት…

ማይክሮሶፍት የአይቲ መቆራረጥ ችግሩን ፈትቻለሁ ቢልም ኩባንያዎች አሁንም እየተቸገሩ እንደሆነ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ማይክሮሶፍት በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ (አይቲ) ላይ ያጋጠመውን እክል ፈትቻለሁ ቢልም የተለያዩ ኩባንያዎች ግን አሁንም እየተቸገሩ መሆናቸውን ገልጸዋል።የችግሩ ምንጭ እንደሆነ የተነገረለት ክራውድስትራይክ የተሰኘው የሳይበር ደህንነት ኩባንያ ኃላፊ ጆርጅ…

አየርላንድ ለኢትዮጵያ 15 ሚሊየን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ ውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር ሚሼል ማርቲን ሀገራቸው በኢትዮጵያ ለልማትና ለሰብአዊ ፕሮግራሞች የሚውል የ15 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ ማድረጓን ገለጹ። ሚሼል ማርቲን በአፍሪካ ቀንድ ያካሄዱትን የአራት ቀናት…

ከንቲባ አዳነች የስራ ጊዜያቸውን ካጠናቀቁት የዩኒዶ ተወካይና የቀጣናው ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የስራ ጊዜያቸውን ካጠናቀቁት የተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (ዩኒዶ) ተወካይና የቀጣናው ዳይሬክተር ሆነው ካገለገሉት ኦሬሊያ ፓትሪዚያ ካላብሮ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ…

የጥላቻ ንግግርና የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመከላከል ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመከላከል ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ። በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመከላከል…

የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በስኬት መጠናቀቁን የፀጥታና ደኀንነት የጋራ ግብር ኃይል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ከሐምሌ 3 እስከ 11 ቀን 2016 ዓ.ም የተሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ያለምንም የፀጥታ ችግር በስኬት መጠናቀቁን የፀጥታና ደኀንነት የጋራ ግብር ኃይል አስታውቋል። ተማሪዎች የለፉበትን የትምህርት ውጤት እንዲያገኙ የፈተና ቁሳቁሶችን አጅቦ…

ኢትዮጵያ ዘመናዊና ፕሮፌሽናል ሰራዊት መገንባት መቻሏን ተረድተናል – የሞሮኮ ም/ጠ/ ኢታማዦር ሹም

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ዘመናዊና ፕሮፌሽናል ሰራዊት መገንባት መቻሏን መረዳታቸውን የሞሮኮ ምክትል ኢታማዦር ሹም ሜጀር ጀኔራል አዚዝ እድሪስ ተናገሩ፡፡ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ(ኢ/ር) በሞሮኮ ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ሜጄር ጄኔራል አዚዝ ኢድሪሲ…