Fana: At a Speed of Life!

በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ወደ ችግኝ መትከያ ቦታዎች እየተመሙ ነው – መንግስት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ወደ ችግኝ መትከያ ቦታዎች አረንጓዴ አሻራቸውን ለማኖር እየተመሙ ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ፡፡ በአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኞች የመትከል መርሐግብርን አስመልክቶ…

ዛሬ በአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኞች የመትከል መርሐግብር ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በመላ ሀገሪቱ በአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኞች የመትከል መርሐግብር ይካሄዳል፡፡ ዛሬ ከጠዋቱ 12 ጀምሮ በመላ ሀገሪቱ ለሚከናወነው በአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል መርሐ ግብር ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች…

ፓሪስ ፓራሊምፒክ ውድድር ላይ ለሚሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ የሽኝት ስነ-ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፓሪስ ፓራሊምፒክ ውድድር ላይ ለሚሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን የሽኝት ስነ-ስርዓት ተካሄደ፡፡ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ በሽኝት መርሐ-ግብሩ ባስተላለፉት መልዕክት ÷ የኢትዮጵያ ስፖርት ፖሊሲ አካል ጉዳተኞችን በስፖርቱ እኩል…

በመቐለ ከተማ በ2 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት በቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመቐለ ከተማ በ2 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር ወጪ ግንባታቸው የተጠናቀቁ የአስፋልት መንገዶችና ሌሎች የልማት ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ። የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ ÷ ዛሬ የልማት ፕሮጀክቶቹን…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከቻይና ልዑካን ቡድን ጋር በልማት ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼይ ሀይ ከተመራ የልዑካን ቡድን ጋር በኢንቨስትመንትና በልማት ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር…

አሸንድዬ፣ ሻደይ፣ አሸንዳ፣ ሶለል ሰሜን ኢትዮጵያን የሚያደምቃት ድንቅ የነሀሴ ወር ገፀ በረከቷ ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸንድዬ፣ ሻደይ፣ አሸንዳ፣ ሶለል ሰሜን ኢትዮጵያን ይበልጥ የሚያደምቃት ድንቅ የነሀሴ ወር ገፀ በረከቷ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ÷…

የፓኪስታን ወጣቶች የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብርን እንደሚቀላቀሉ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓኪስታን ወጣቶች ሃገር አቀፉን የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እንደሚቀላቀሉ አስታውቀዋል፡፡ በነገው ዕለት የሚካሄደው የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ይደረጋል፡፡ በዚህም በዕለቱ…

በግዝፈቱ በዓለም ሁለተኛው ዳይመንድ በቦትስዋና ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትልቅነቱ በዓለም ሁለተኛው እንደሆነ የተነገረለት ዳይመንድ በቦትስዋና መገኘቱ ተሰምቷል፡፡ በዓለም በግዝፈቱ አንደኛው ዳይመድ በፈረንጆቹ 1905 በደቡብ አፍሪካ የተገኘ ሲሆን 3 ሺህ 106 ካራት መሆኑን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ አሁን ከቦትስዋና…

ክርስቲያኖ ሮናልዶ በዩቲዩብ ተከታይ ቁጥር ክብረወሰን ሰበረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖርቹጋላዊው አጥቂ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከ90 ደቂቃ ባነሰ ጊዜ ውስጥ በዩቲዩብ ብዙ ተከታይ በማግኘት ክብረወሰን አሻሽሏል፡፡ የ39 ዓመቱ የአል ናስር አጥቂ ዩአር  ክርስቲያኖ የተሰኘ ዩቲዩብ ገጹን በኤክስ ገጹ ባስተዋወቀ 90 ደቂቃ ባልሞላ ጊዜ…

ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) የክልሉ ህዝብ በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር እንዲሳተፍ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) የክልሉ ህዝብ በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ርእሰ መስተዳድሩ ክልሉ በአረንጓዴ አሻራ መርሐግብር የቡና…