Fana: At a Speed of Life!

“የምትተክል ሀገር፣ የሚያጸና ትውልድ” በሚል መሪ ቃል የጀመርነውን የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ዛሬ በጫካ ፕሮጀክትም…

የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከተጀመረ በኋላ የመሬት መራቆትን በመከላከል የተፈጥሮ ኃብትን መጠበቅና የደን ሽፋን እንዲጨምር አስችሏል፡፡ በመሆኑም ክረምቱን ችግኞችን በመትከል ለአረንጓዴ ምድር እንበረታለን፡፡

የኩፍኝ መንስዔዎችና ምልክቶች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኩፍኝ ማለት ሚዝልስ (Measles) በተባለ ረቂቅ ተህዋስ አማካኝነት የሚመጣ ተላላፊ የሆነ በሽታ ነው። በአብዛኛው ክትባት ያልወሰዱ ህፃናት ላይ የሚከሰት ቢሆንም አዋቂዎች ላይም ሊከሰት ይችላል። የኩፍኝ በሽታ በዋናነት በትንፋሽ የሚተላለፍ…

አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ በአፍሪካ ህብረት አስፈፃሚ ምክር ቤት ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በጋና አክራ እየተካሄደ በሚገኘው የአፍሪካ ሕብረት የአስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል። 45ኛው የአፍሪካ ሕብረት መደበኛ የአስፈጻሚ…

አራት የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ድንበር ተሻጋሪ የእንስሳት በሽታዎችን ለመከላከል ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ዩጋንዳና ደቡብ ሱዳን ድንበር ተሻጋሪ የእንስሳት በሽታዎችን መቆጣጠርና መከላከል ላይ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት በአዲስ አበባ ተፈራርመዋል። ስምምነቱ በጋራ የእንስሳት በሽታ ቅኝት ማድረግ፣ ክትባት መስጠትና…

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2016 ትምህርት ዘመን በወረቀትና በበይነ መረብ ሲሰጥ የነበረው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በተመሳሳይ መልኩ በትግራይ ክልል እየተሰጠ ያለው የ12ኛ ክፍል ሀገር…

የኢትዮ- ጣሊያን የቢዝነስ ፎረም መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ- ጣሊያን የቢዝነስ ፎረም በጣሊያን ሚላን ከተማ መካሄድ ጀምሯል። በፎረሙ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ÷ ኢትዮጵያ እና ጣሊያን በፖለቲካ፣ በኢንቨስትመንት እና በንግድ ዘርፍ ዘመናትን ያስቆጠረ ግንኙነት እንዳላቸው…

የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከተመድ ጋር በጋራ በሚሰሯቸው ጉዳዮች ላይ መከረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የስራ ኃላፊዎች ከተባበሩት መንግስታት ተቋማት ጋር በትብብር መስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሄዱ። የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር) እና የሴቶችና ህጻናት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ…

ኢትዮጵያ በበጀት ዓመቱ ስኬታማ የዲፕሎማሲ ስራ ማከናወኗ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በተጠናቀቀው 2016 በጀት ዓመት ስኬታማ የዲፕሎማሲ ሥራ ማከናወኗን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብዩ ተድላ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት÷ የተጠናቀቀው በጀት ዓመት በዲፕሎማሲው ዘርፍ በርካታ ስኬቶች…

ለተሿሚ አምባሳደሮች እየተሠጠ ያለው ሥልጠና ውጤት ተኮር የዲፕሎማሲ ሥራን እንዲከውኑ የሚያግዝ ነው – አምባሳደር ብርቱካን አያኖ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአዲስ ተሿሚ አምባሳደሮች እየተሠጠ ያለው ሥልጠና ውጤት ተኮር የዲፕሎማሲ ሥራ መከወን እንዲችሉ የሚያግዝ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ገለጹ፡፡ ሚኒስትር ዴዔታዋ ዛሬ በአዲስ ተሿሚ አምባሳደሮች ሥልጠና ዙሪያ…

በ76 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር የተገነባው የፌዴራል ፖሊስ አቪዬሽን መኖሪያ ካምፕ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ76 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አቪዬሽን ፖሊስ መምሪያ መኖሪያ ካምፕ በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡ የመኖሪያ ካምፑ ግንባታ ሙሉ ወጪ በኢትዮጵያ አየር መንገድ እንደተሸፈነ ተመላክቷል፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራል…