Fana: At a Speed of Life!

የ1 ዓመት ከ10 ወር ህጻን ጠልፋ 500 ሺህ ብር ጠይቃ የተያዘችው ግለሰብ በጽኑ እስራት ተቀጣች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤት ሰራተኛነት ስትሰራ የ1 ዓመት ከ10 ወር ህጻንን ጠልፋ 500 ሺህ ብር ጠይቃ የተያዘችው ግለሰብ በ6 ዓመት ከ6 ወራት ጽኑ እስራት ተቀጣች። የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ልዩ ልዩ ወንጀል ችሎት ዛሬ በዋለው ቀጠሮ አበባየሁ ሀይሌ…

የአዲስ አበባ ከተማ ምክርቤት የተለያዩ ሹመቶችን አጸደቀ

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አጸደቀ አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አጽድቋል፡፡ በዚህም፡- 1. አቶ ያብባል አዲስ - የትራንስፖርት ቢሮ ሀላፊ 2. ወ/ሮ ቅድስት ወልደ ጊዮርጊስ -…

በጋምቤላ ክልል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 310 ኪ.ግ ወርቅ ወደ ብሔራዊ ባንክ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በ2016 በጀት ዓመት 310 ኪሎ ግራም ወርቅ ወደ ብሔራዊ ባንክ መግባቱ ተገለጸ፡፡ በክልሉ የተቋቋመው የማዕድን ኮማንድ ፖስት ባለፉት 12 ወራት በማዕድን ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራትን የገመገመ ሲሆን÷በመድረኩ በ12ወራት ውስጥ…

የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ለሐረሪ ክልል የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ለሐረሪ ክልል መንግስት የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ በከተማና መሠረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም የተሠራ የሐረሪ ፖሊስ ኮሚሽን የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከል ማዕከልን ጨምሮ የክረምት በጎ አደራጎት…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 በጀት 230 ነጥብ 39 ቢሊየን ብር ሆኖ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 በጀት 230 ነጥብ 39 ቢሊየን ብር ሆኖ በሙሉ ድምጽ ጸድቋል፡፡ 2ኛ ቀኑን በያዘው የአዲስ አበባ ከተማ ምክርቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4 መደበኛ ጉባኤ ነው በጀቱ የጸደቀው። የ2017…

ሩሲያ በክሪሚያ ግዛት 33 የዩክሬን ድሮኖች መጣሏን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በክሪሚያ ግዛት 33 የዩክሬን ድሮኖችን መትታ መጣሏን የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ እንዳስታወቀው÷ ድሮኖቹ የተመቱት በክሪሚያ ግዛት ወደ ጥቁር ባህር ሲንቀሳቀሱ የሩሲያ አየር ሀይል በፈጸመው ጥቃት ተመትተው ወድቀዋል፡፡…

ባይደን በኮቪድ -19 ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በኮቪድ -19 መያዛቸው ተሰምቷል፡፡ ባይደን በለስቬጋስ ደጋፊዎቻቸውን ሲጎበኙ ባደረጉት ንግግር የኮቪድ-19 ዘመቻው እንዲቆም ቢያዙም ፥ ነጩ ቤተ-መንግስት በትናንትናው ምሽት ባይደን በኮቪድ -19 መያዛቸውን በይፋ…

በ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር የተገነባው የደራርቱ ቱሉ የስፖርት ማሰልጠኛና ምርምር ኢንስቲትዩት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሸገር ከተማ አስተዳደር ሱሉልታ ከተማ በ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው የደራርቱ ቱሉ የስፖርት ማሰልጠኛና ምርምር ኢንስቲትዩት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል፡፡ በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ሰአዳ…

ከኮምቦልቻ ባህር ዳር ቀጥታ በረራ ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኮምቦልቻ ወደ ባህር ዳር ከተማ ቀጥታ በረራ ሊጀመር መሆኑን አየር መንገዱ አስታውቋል። በአየር መንገዱ የኮምቦልቻ ኤርፖርት ኦፕሬሽን ኃላፊ አቶ ሰለሞን አበበ እንደገለጹት÷ ከከምቦልቻ ወደ ባህር ዳር እና ከባህር ዳር ወደ ኮምቦልቻ የነበረው በረራ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር ሚሼል ማርቲን እና ልዑካን ቡድናቸውን ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ ዛሬ…