Fana: At a Speed of Life!

የቡድን 20 አባል ሀገራት ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡድን 20 አባል ሀገራት ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ጥሪ አቅርበዋል፡፡ በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ከተማ ዓለም በገጠሟት ዘርፈ ብዙ ተግዳሮቶች ዙሪያ ለሁለት ቀናት የመከረው…

በረሃማ አካባቢዎችን ለማልማት የጥናትና ምርምር ስራዎች መንገድ አመላካች ናቸው ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በረሃማና ከፊል በረሃማ አካባቢዎችን ለማልማትና ማህበረሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ በዘርፉ የሚደረጉ የጥናትና ምርምር ስራዎች መንገድ አመላካች መሆናቸው ተመላከተ፡፡ የሰመራ ዩኒቨርሲቲ ሁለተኛውን ዓለም አቀፍ የጥናትና ምርምር ኮንፍረንስ '' ተግባራዊ…

ቻይና ለኢትዮጵያ የዓለም የንግድ ድርጅት የአባልነት ሂደት ድጋፏን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና ለኢትዮጵያ የዓለም የንግድ ድርጅት አባል ለመሆን ለጀመረችው ሂደት ድጋፏን እንደምታደርግ አስታውቃለች። የንግድ ድርጅቱን በመቀላቀል ሂደት ውስጥ በወሳኝ ምዕራፍ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት ጋር የሁለትዮሽ ውይይቶችን በማድረግ…

ኢትዮጵያና ታጂኪስታን በአቪዬሽን ዘርፍ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር ከታጂኪስታን የሲቪል አቪዬሽን ኤጀንሲ ዳይሬክተር ናዛርዞዳ ሀቢቡሎ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ሁለቱ ሀገራት የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ማጠናከር በሚችሉበቸውና በተለይ በአቪዬሽኑ ዘርፍ በጋራ…

ኢትዮጵያ ከቡና የምታገኘውን ገቢ ለማሳደግ የሪፎርም ስራዎችን በመተግበር ውጤት እያመጣች ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀዳሚ የቡና አምራች ሀገር እንደመሆኗ ከዘርፉ የምታገኘውን ገቢ ለማሳደግ ሰፊ የሪፎርም ስራዎችን በመተግበር ውጤት እያመጣች ትገኛለችም ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ…

ለሸኔ የሽብር ቡድን ሊተላለፉ የነበሩ የመገናኛ ሬዲዮኖች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሰሜን ሸዋ ለሚንቀሳቀሰው የሸኔ ሽብር ቡድን ሊተላለፉ የነበሩ የመገናኛ ሬዲዮኖች መያዛቸውን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አገልግሎቱ÷የመገናኛ ሬዲዮኖቹ የደቡብ ቀጣና በሚል ከሚጠራው የሸኔ የሽብር ቡድን ክንፍ የተላኩ…

አቶ አደም ፋራህ በአክ ፓርቲ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አንካራ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ በአክ ፓርቲ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ ቱርክ አንካራ ገብተዋል። በስፍራው ሲደርሱም የአክ ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች እና በቱርክ የኢትዮጵያ አምባሳደር አደም መሀመድን ጨምሮ ሌሎች የኤምባሲው የስራ…

የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር በኦንላይን የጉዞ ትኬት መቁረጥ የሚያስችል አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር ለመንገደኞች የጉዞ ትኬት በኦንላይን መቁረጥ የሚያስችል አገልግሎት መጀመሩን አስታውቋል፡፡ የኢትዮ- ጅቡቲ ባቡር አክሲዮን ማህበር ዋና ስራ አስፈጻሚ ታከለ ኡማ (ኢ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ ከፈረንጆቹ የካቲት…

ኢትዮጵያና እንግሊዝ ያላቸውን የቆየ ጠንካራ ግንኙነት ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዴዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ከተካሄደው የቡድን-20 ሃገራት የሚኒስትሮች ስብሰባ ጎን ለጎን ከእንግሊዙ አቻቸው ዴቪድ ላሚ ጋር መክረዋል። በውይይታቸውም ሁለቱ ወገኖች ለሀገራቱ የጋራ ጥቅም በሚሰሩ…

ሕብረ-ብሔራዊ አንድነትን የመገንባቱ ተግባር ተጠናክሮ ይቀጥላል – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ብልፅግናን የማረጋገጥና ሕብረ-ብሔራዊ አንድነትን የመገንባቱ ተግባር ይበልጥ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ሃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ገለጹ። "ከቃል እስከ ባህል" በሚል መሪ ሃሳብ…