Fana: At a Speed of Life!

በፍራንኮ ቫሉታ በቂ ምርት ወደ ሀገር ውስጥ እየገባ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቂ ምግብ ነክ የምርት አቅርቦት እንዲኖር የሚያስችል የባለድርሻ አካላት ውይይት መደረጉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ ምግብ ነክ የምርት አቅርቦትን በተመለከተ ከብሄራዊ ባንክና ከጉምሩክ ኮሚሽን…

በጋምቤላ ክልል የዘላቂ መሬት አያያዝ ሥራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ የዘላቂ መሬት አያያዝ ፕሮግራም 2 የሥራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በጋምቤላ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድን ጨምሮ በየደረጃው የሚገኙ የሥራ…

ጾታዊ ጥቃቶችን ለመከላከልና ተግባራዊ ምላሽ እንዲሰጥ በጋራ መቆም ይገባል – ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴቶች ላይ የሚደርሱ ጾታዊ ጥቃቶችን ለመከላከልና ተግባራዊ ምላሽ እንዲሰጥ በጋራ መቆም እንደሚገባ የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) አስገነዘቡ፡፡ የሴት ልጅ ግርዛትና ያለ ዕድሜ ጋብቻን የማስቆም ብሔራዊ ጥምረት…

በሶማሌ ክልል በአንድ ጀምበር ለሚከናወነው የችግኝ ተከላ ዝግጅት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል በሀገር አቀፍ ደረጃ በአንድ ጀምበር ለሚከናወነው የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታውቋል፡፡ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ አቶ አብዱልቃድር ረሺድ÷ለአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ሀገር በቀልና ለቆላማ አየር…

የምድር ድንቅ ስጦታን ከስጋት ለመታደግ …

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምድር ለሰው ልጆች ያበረከተችውን ድንቅ ስጦታ በአግባቡ ጠብቆ ባለማቆየትና ባለመጠበቅ መልሰን እያጣነው ይመስላል፡፡ አካባቢ ማለት በዙሪያችን ያሉት ሕይወት ያላቸውና የሌላቸው ነገሮች ድምር ውጤት ሲሆን ፥ በከባቢው ውስጥ የሚኖረው ሥነ-ፍጥረት…

አትሌት ታምራት ቶላ በኒውዮርክ ማራቶን ለአሸናፊነት ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓሪስ ኦሊምፒክ የማራቶን አሸናፊው አትሌት ታምራት ቶላ በመጪው ሕዳር በሚካሄደው ኒውዮርክ ማራቶን ለአሸናፊነት ይ በቃል፡፡ አትሌት ታምራት በ2023 በተካሄደው የኒውዮርክ ማራቶን የቦታውን ክብረ ወሰን በማሻሻል ጭምር ማሸነፉ ይታወሳል፡፡…

ኢትዮጵያ እያከናወነች ያለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር የሚበረታታ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ አሳሳቢ የሆነውን የአየር ንብረት መዛባት ለመከላከል በሚከናወነው ተግባር ውስጥ የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ ሥራ የሚበረታታ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በአየር ንብርት ለውጥ ላይ ትኩረቱን ያደረገ የታዳጊ ሀገራት…

የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲና የቻይና ዥያንግ ፖሊስ ኮሌጅ በትብብር ለመስራት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ከቻይና ዥያንግ ፖሊስ ኮሌጅ ጋር በትብብር ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡ የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ራዕዩንና ተልዕኮውን ከግብ ለማድረስ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ከሚገኙ የፖሊስ ተቋማት ጋር…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ገቢዎች ቢሮ የሴክተር ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው በተገኙበት የክልሉ ገቢዎች ቢሮ የሴክተር ጉባዔ በቡታጅራ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ ከርዕሰ መሥተዳድሩ በተጨማሪ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ፋጤ ስርሞሎ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር…

ኢትዮጵያና የመን የሁለትዮሽ ትብብራቸውን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና የመን ያላቸውን ታሪካዊ የሁለትዮሽ ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ተስማምተዋል፡፡ በኳታር፣ ኢራን እና የመን የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፈይሰል ከየመን ፕሬዚዳንታዊ ም/ቤት ሊቀ መንበር ራሽድ ሙሐመድ…