የ5 ዓመት የፍልሰት የጋራ ስትራቴጂክ ዕቅድና እና ብሔራዊ ኮሙኒኬሽን ስትራቴጂ ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ያዘጋጁት የአምስት ዓመት የፍልሰት የጋራ ስትራቴጂክ ዕቅድና እና ብሔራዊ ኮሙኒኬሽን ስትራቴጂ ይፋ ሆነ፡፡
የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) በዚሁ…