Fana: At a Speed of Life!

የሀገር ውስጥ የመድኃኒት አምራቾችን የማምረት አቅም 40 በመቶ ለማድረስ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት የሀገር ውስጥ የመድኃኒት አምራቾችን የማምረት አቅም 40 በመቶ ለማድረስ እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅርቦት አገልግሎት በናይጄሪያ ሌጎስ በተካሄደው የ2024 ዓለም አቀፍ የጤና አቅርቦት…

የልማት አጋሮች በአፍሪካ ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ድጋፋቸውን ሊያጠናክሩ ይገባል – አፈ ጉባዔ ታገሰ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አህጉራዊና ዓለም አቀፍ አጋሮች በአፍሪካ ዘላቂ ሰላም እና ልማትን ለማጎልበት የሚያደርጉትን ድጋፍ እንዲያጠናክሩ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ጠየቁ። "የበለጸገችና ሰላማዊ አፍሪካን እንገንባ" በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ…

ኢትዮጵያ በኳታር አለም አቀፍ የቱሪዝም አውደ ርዕይ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በዶሃ ኤግዚቢሽንና ኮንቬንሽን ሴንተር እየተካሄደ በሚገኘው 3ኛው "ኳታር ትራቭል ማርት 2024 " የቱሪዝም አውደ ርዕይ ላይ እየተሳተፈች ነው። በአውደ ርዕዩ በኳታር፣ የመን እና ኢራን የኢትዮጵያ ልዩ መልእክተኛ እና ባለ ሙሉ ስልጣን…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከበጋ መስኖ ልማት 13 ሚሊየን ኩንታል ምርት ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ2017 ዓ.ም ከበጋ መስኖ ልማት ከ13 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ለመሰብሰብ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ም/ሃላፊ አቶ አብዱልከሪም ሙሳ እንደገለጹት÷ በተያዘው በጀት ዓመት የምግብ…

በደጃች ውቤ ሰፈር የተከሰተውን የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር ለማዋል ርብርብ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ)በአራዳ ክፍለ ከተማ ደጃች ዉቤ ሰፈር ያጋጠመዉን የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር ለማዋል ርብርብ እየተደረገ ነው፡፡ የእሳት አደጋው በአካባቢው በቻይና ጃንጉዜ የኮንስትራክሽን ስራ ድርጅት ላይ ያጋጠመ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን÷አደጋውን…

ሞሃመድ ሳላህ ሊቨርፑል ኮንትራቱን ለማራዘም ጥያቄ ባለማቅረቡ ማዘኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብጻዊው ኮከብ ሞሃመድ ሳላህ ክለቡ ሊቨርፑል እስካሁን የኮንትራት ማራዘም ጥያቄ ባለማቅረቡ ማዘኑን አስታውቋል፡፡ የፈረኦኖቹ ንጉስ ለቢቢሲ በሰጠው አስተያየት ከሊቨርፑል ጋር ያለው የኮንትራት ውል በተያዘው ዓመት መጨረሻ እንደሚጠናቀቅ አንስቷል፡፡…

የአፍሪካ አህጉራዊ የሰላም ኮንፈረንስ ላይ የስዕል አውደ ርዕይ ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) "የበለፀገችና ሰላማዊ አፍሪካን እንገንባ" በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ በሚገኘው አህጉር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ ላይ የስዕል አውደ ርዕይ ለእንግዶች ክፍት ሆኗል። የስዕል አውደ ርዕዩን ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ መክፈታቸውን…

ከ312 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አራት ወራት 312 ነጥብ 56 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የፌዴራል፣ የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የገቢ ተቋማት የአራት ወራት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ በድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ የገቢዎች…

ኢትዮጵያና ቻይና ከሳይበር ደህንነት ጋር በተያያዘ በጋራ ለመስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ትዕግስት ሃሚድ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቸን ሃይ ጋር ሁለቱ ሀገራት ከሳይበር ደህንነት ጋር በተያያዘ በጋራ መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል፡፡ ወ/ሮ…

የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ኢትዮጵያ የአፍሪካን ችግር በአፍሪካ መፍታት ይገባል የሚለውን ጽኑ አቋሟን በተግባር የገለጠ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ኢትዮጵያ የአፍሪካን ችግር በአፍሪካ መፍታት ይገባል የሚለውን ጽኑ አቋሟን በተግባር የገለጠ መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ። የአፍሪካ አህጉራዊ የሰላም ኮንፈረንስ "የበለፀገችና ሰላማዊ አፍሪካን…