Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል የ3 ሺህ 225 ቅድመ መደበኛ ት/ቤቶች ግንባታ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል አዳዲስ ትምህርት ቤቶችን የመገንባት እና የነባር ት/ቤቶችን ደረጃ የማሻሻል ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በቢሮው የእቅድና በጀት ዝግጅት ዳይሬክተር ሃሰን እንድሪስ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ባለፉት…

በመዲናዋ የኮሪደር ልማት በርካታ  የሕዝብ መዝናኛ ፓርኮች ተገነቡ

አዲስ አባ፣ ጥር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በመዲናዋ በተከናወኑ የኮሪደር ልማት ሥራዎች በርካታ የሕዝብ መዝናኛ ፓርኮች መገንባታቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሕዝብ መዝናኛ ቦታዎች አስተዳደር ኮርፖሬሽን ገለጸ፡፡ የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ነጻነት ዳባ እንዳሉት ፥…

በአዲስ አበባ የሚገኙ የትግራይ ተወላጆች የሰላም ድጋፍ ሰልፍ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምርጫችን ሠላም ነው" በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ የሚገኙ የትግራይ ተወላጆች የድጋፍ ሰልፍ አካሂደዋል። በመዲናዋ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ለሠላም ያላቸውን ድጋፍ እና ቁርጠኝነት የሚገልጽ ሰልፍ ነው ያካሄዱት። ነዋሪዎቹ ለትግራይ ልማት…

ሚኒስቴሩ ለ7 ሚሊየን ዜጎች የሚያገለግሉ የውሃ ጥራት መመርመሪያ ኪቶችን በድጋፍ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት ለኢትዮጵያ የውሃ ጥራት መመርመሪያ ኪቶችን ድጋፍ አድርጓል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዴዔታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ በርክክቡ ወቅት እንዳሉት÷ የውሃ ጥራት መመርመሪያ መሳሪያዎቹ የውሃ ብክለትን ቀድመው በመለየት ኮሌራን ጨምሮ የውሃ ወለድ…

በመዲናዋ የደህንነት ስጋት የሆኑ ችግሮችን ለማስወገድ የሚከናወነው ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለወንጀል መንስኤ የሆኑ አዋኪ ድርጊቶች እና ለህብረተሰቡ የደህንነት ስጋት የሆኑ ችግሮችን ለማስወገድ የሚያከናውነውን ተግባር አጠናክሮ እንደሚቀጥል የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በአዲስ አበባ በተለያዩ አካባቢዎች ሕጋዊ የንግድ ሽፋንን ለሕገ ወጥ…

የንግዱ ማህበረሰብ ገዥ ትርክትን ለማጎልበት የበኩሉን ሚና ሊወጣ ይገባል- ዲያቆን ዳንኤል ክብረት

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የንግዱ ማህበረሰብ የኢትዮጵያን ሕብረ ብሔራዊ አንድነት ለማጠናከርና ገዥ ትርክትን ለማጎልበት ወሳኝ ሚና እንዳለው የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ ሚኒስትር ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ገለጹ። ለኢትዮጵያ ዘላቂ የሰላም ግንባታ የግሉ ዘርፍ…

 ድርጅቱ መንግስት የዜጎችን የቤት ፍላጎት ለማርካት እያደረገ ያለውን ጥረት እያገዘ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት የዜጎችን የቤት ፍላጎት ለማርካት እያደረገ ባለው ጠንካራ ጥረት ውስጥ ከፍተኛ ድጋ እያደረገ እንደሚገኝ ያለው አፍሪካን ሆልዲንግ ግሩፕ ገለፀ፡፡ ድርጅቱ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ የሪል እስቴት ቤቶችን ከ50ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ የቤት…

“የደህንነት አባል ነኝ” በማለት በሃሰተኛ ሰነድ ከባለሃብት ከ13 ሚሊየን ብር በላይ የወሰደው ተከሳሽ በ14 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃ ደህንነት ሰራተኛ ነኝ በማለት ለሲሚንቶ ፋብሪካ ቦታ ጉዳይ ማስፈጸሚያ ከአንድ ባለሃብት ከ13 ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ የወሰደው ግለሰብ በ14 ዓመት ጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጣ ተወሰነ፡፡ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ…

 በሜታ ወረዳ በትራፊክ አደጋ የ8 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሐረርጌ ዞን ሜታ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ8 ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው ከጅቡቲ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ የጭነት ተሽከርካሪ ከቆቦ ከተማ ወደ ድሬዳዋ ሲያመራ ከነበረ ዶልፊን ጋር በመጋጨቱ ነው የተከሰተው፡፡…

የእስራኤል ኢነርጂና መሰረተ ልማት ሚኒስትር  የኢትዮጵያ ቆይታቸው የሃገራቱን ግንኙነት የሚያጠናክር መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የእስራኤል ኢነርጂና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ኢሊ ኮህን የኢትዮጵያ ቆይታቸው የሁለቱን ሀግራት ሁሉን አቀፍ ግንኙነት የሚያጠናክር መሆኑን ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያ ቆይታቸውን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ÷ ከተለያዩ ሚኒስትሮች ጋር ያደረጉት ውይይት…