Fana: At a Speed of Life!

ለልማት ስራዎቻችን ስኬት የመከላከያ ሠራዊቱ ሚና ከፍተኛ ነው – አቶ ሙስጠፌ መሐመድ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል እየተከናወኑ ላሉ የልማት ስራዎች የመከለከያ ሠራዊቱ ሚና ከፍተኛ መሆኑን የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ ገለፁ። ለጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላና ለጄነራል መኮንኖች በጎዴ አየር ማረፊያ…

አቶ እንዳሻዉ ጣሰዉ ከስልጤ ዞንና ከማረቆ ልዩ ወረዳ አመራሮች ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ከስልጤ ዞንና ከማረቆ ልዩ ወረዳ አስተባባሪ አባላት ጋር በወቅታዊ ፓለቲካዊና የመልካም አስተዳደር ዙሪያ ተወያይተዋል። በዉይይት መድረኩ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት…

የ15 ዓመቱ ትውልደ – ኢትዮጵያዊ የቆዳ ካንሰር ተመራማሪው ሔመን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቆዳ ካንሰር የሚፈውስ ሳሙና ለመፍጠር እየተመራመረ ያለው ታዳጊው ሔመን ወንድወሰን በቀለ የታይም መጽሔት የዓመቱ ምርጡ ታዳጊ አድርጎ በፊት ገጹ ይዞት ወጥቷል፡፡ ከኢትዮጵያውያን ወላጆች የተገኘ የ15 ዓመቱ ታዳጊ ሔመን÷ ከሀገሩ በአራት ዓመቱ…

የሐረሪ ክልል የምክክር ተሳታፊዎች አጀንዳዎቻቸውን በይፋ ለኮሚሽኑ አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስተባባሪነት በሐረሪ ክልል ሲካሄድ የነበረው የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ ዛሬ ተጠናቅቋል፡፡ ከነሐሴ 4 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለስድስት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ በነበረው ውይይት ከአንድ ሺህ በላይ የሚሆኑ…

ሩሲያዊቷ ሴት ለበጎ አድራጎት 51 የአሜሪካን ዶላር በመስጠቷ የ12 ዓመት እስር ተፈረደባት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድ የሩሲያ ፍርድ ቤት ክሴኒያ ካረሊና የተባለች የአሜሪካ እና የሩሲያ ዜግነት ያላት ሴት ዩክሬንን ለሚደግፍ የበጎ አድራጎት ድርጅት 51 የአሜሪካ ዶላር በመለገሷ ምክንያት የ12 ዓመት እስራት ፈርዶባታል። ግለሰቧ በፍርድ ቤት ጥፋተኛ ተብላ…

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የላኪዎችን የረጅም ጊዜ ጥያቄ የመለሰ ነው – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የላኪዎችን የረጅም ጊዜ ጥያቄ የመለሰና በዘርፋ ምቹ ሁኔታን መፍጠር የሚያስችል ነው ሲሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ። በ2016 በጀት አመት የወጪ ንግድ አፈፃፀም፣ በ2017 በጀት አመት…

 ወ/ሮ ሰመሪታ ከዓለም አቀፉ የግብርና ልማት ፈንድ ቀጣናዊ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ሰመሪታ ሰዋሰው ከዓለም አቀፉ የግብርና ልማት ፈንድ (ኢፋድ) የምስራቅና ደቡብ አፍሪካ ቀጣና ዳይሬክተር ሳራ ምባጎ ቡኑ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷በግሉ ዘርፍ ያሉ የሃብት ምንጮችን መፈለግና ከሌሎች የልማት አጋሮች…

ከካሜሩን የመጡ የልኡካን ቡድን አባላት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የልምድ ልውውጥ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከካሜሩን የአካባቢ ጥበቃና ግብርና ሚኒስቴር የተውጣጡ አመራሮችና ባለሙያዎች በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የልምድ ልውውጥ አድርገዋል፡፡ ልኡካን ቡድኑን ተቀብለው ያነጋገሩት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ማሙሻ ሀይሉ÷ ተቋሙ በውሃ ሀብት…

በሀሰተኛ ማንነት የወራሽነት ማረጋገጫ አቅርበው ከ28 ሚሊየን ብር በላይ ሊመዘብሩ ነበር የተባሉ ግለሰቦች ላይ ክስ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀሰተኛ ማንነት የፍርድ ቤት የወራሽነት ማረጋገጫ አቅርበው ከግለሰብ የባንክ ሂሳብ 28 ሚሊየን ብር ሊመዘብሩ ነበር የተባሉ ግለሰቦች ላይ በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ ተረኛ ወንጀል ችሎት ክስ ቀረበ፡፡ የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች…

የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ በጅማ ከተማ የበጎ ፈቃድ ስራዎችን አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ በጅማ ከተማ የተለያዩ የበጎ ፍቃድ ስራዎችን አስጀመሯል፡ ተቋሙ በማስጀመሪያ ፕሮግራሙ በከተማው የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ፣ የደም ልገሳ መርሀ ግብር እና የችግኝ ተከላ አከናውኗል። በተጨማሪም በ20…