Fana: At a Speed of Life!

ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የፕሬዚዳንታዊ የትብብር ሜዳሊያ ተበረከተላቸው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሳልቫኪር ማያርዲት ለኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የፕሬዚዳንታዊ የትብብር ሜዳሊያ አበርክተዋል፡፡ የፕሬዚዳንታዊ የትብብር ሜዳሊያ የተበረከተላቸው ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ የሁለቱን…

ዛምቢያዊቷ ባርብራ ባንዳ የዓመቱ ምርጥ ሴት የእግር ኳስ ተጫዋች ተሸላሚ ሆነች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የዛምቢያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን እና ኦርላንዶ ፕራይድ እግር ኳስ ክለብ የፊት መስመር ተጫዋች ባርብራ ባንዳ የ2024 የቢቢሲ ምርጥ ሴት እግር ኳስ ተጫዋች ሽልማትን አሸነፈች፡፡ የስፔን ሴቶች ብሔራዊ ቡድን እና የባርሴሎና አጥቂ አይታና ቦንማቲ…

ባየርንሙኒክ ከፒኤስጂ እንዲሁም ስፖርቲንግ ሊዝበን ከአርሰናል የሚያደርጉት ፍልሚያ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የምድብ አምስተኛ ዙር ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ሲካሄዱ ባየርንሙኒክ ከፒኤስጂ እንዲሁም ስፖርቲንግ ሊዝበን ከአርሰናል የሚያደርጉት ፍልሚያ ይጠበቃል፡፡ ምሽት 2 ሠዓት ከ45 ላይ ስሎቫን ብራቲስላቫ ከኤሲሚላን እንዲሁም የቼክ…

አሁን ያለው የኢትዮጵያ እውነት ፈጣን እድገት እንጂ ሚሊየኖች የሚያልቁበት የረሀብ ታሪክ አይደለም – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አሁን ያለው የኢትዮጵያ እውነት በአርአያነት የሚጠቀስ ፈጣን እድገት እንጂ ሚሊየኖች የሚያልቁበት የረሀብ ታሪክ እንዳልሆነ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ። በኢትዮጵያ በ1977ቱ ድርቅ ለተጎዱ ዜጎች ተቀንቅኖ ድጋፍ የተሰበሰበበት ‘Do…

በዓለም መድረክ የአፍሪካን ድምጽ ለማሰማት ቀጣይነት ያለው ጥረት እንዲደረግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ በሚካሄዱ መድረኮች የአፍሪካን ድምጽ ለማሰማት ቀጣይነት ያለው ጥረት እንዲደረግ  የአፍሪካ ህብረት ስራ አስፈፃሚ ምክር ቤት ጠይቋል፡፡ በ23ኛው የአፍሪካ ህብረት ስራ አስፈፃሚ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ…

በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ማካሄድ ለምን አስፈለገ?

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ምክክር በኢትዮጵያ ውስጥ እንዲካሄድ ሁለት መነሻ ምክንያቶች መኖራቸው ይነገራል፡፡ እነዚህ መነሻ ምክንያቶችም ቀጥለው የተገለጹት መሆናቸውን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ አስታውቋል፡፡ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኙ የሀሳብ መሪዎች…

አቶ ብናልፍ ከደቡብ ሱዳን የሰላም ግንባታ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዱዓለም ከአኅጉር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ ጎን ለጎን በደቡብ ሱዳን የሰላም ግንባታ ሚኒስትር እስቴፈን ፖን ኮል ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በሁለቱ ሀገራት የድንበር አካባቢ ሰላም፣ ልማት እና የሕዝብ…

እየተመረተ ያለው ምርት የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የተጀመረው ጉዞ እየተሳካ መሆኑን ያሳያል- አገልግሎቱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርሲ እና ባሌ ዞኖች በመኸር እርሻ እየተመረተ ያለው ምርት ሀገሪቱ የያዘችው የምግብ ሉዓላዊነት ማረጋገጥ ጉዞ እየተሳካ መሆኑን ማሳያ ነው ሲሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴዔታ ከበደ ዴሲሳ ገለጹ፡፡ ሚኒስትር ዴዔታው መንግሥት…

በሶማሊያ ሊከሰት በሚችለው ማንኛውም ቀውስ የፌዴራሉ መንግስት ሀላፊነት የሚወስድ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊያ ሊከሰት በሚችለው ማንኛውም ቀውስ የፌዴራሉ መንግስት ሀላፊነቱን የሚወስድ መሆኑን የጁባላንድ ግዛት መንግስት አስታወቀ። የጁባላንድ መንግስት በሶማሊያ ቀውስ ለመፍጠር የሀገሪቱ የፌዴራል መንግስት ያልተገባ እንቅስቃሴ እያደረገ መሆኑን…

ከ403 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጉምሩክ ኮሚሽን ከሕዳር 6 እስከ 12 ቀን 2017 ዓ.ም ባደረገው ክትትል 403 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች ተያዙ፡፡ በተጨማሪም የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹን ሲያዘዋውሩ…