Fana: At a Speed of Life!

አትሌት ብዙነሽ ታደሰ የወርቅ ሜዳሊያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በናይጄሪያ አቡጃ እየተካሄደ በሚገኘው 2ኛው የመላው አፍሪካ የጦር ሀይሎች ስፖርት ፌስቲቫል ኢትዮጵያን የወከለው የመቻል ስፓርት ክለብ አትሌቲክስ ቡድን ሁለተኛውን የወርቅ ሜዳሊያ በጦር ውርወራ ማግኘት ችሏል። የኢትዮጵያ መከላከያ ዛሬ ፍፃሜያቸውን…

150 ሄክታር መሬት በመስኖ ለማልማት የሚያስችል የሶላር ፓምፕ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 150 ሄክታር መሬት በመስኖ ለማልማት የሚያስችል የሶላር ፓምፕ ፕሮጀክት ተጠናቆ ለምረቃ በቅቷል፡፡ በምረቃ ስነ-ስርዓቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር ) እንዲሁም ሌሎች ከፍተኛ…

የሱዳን ግጭት በሰላማዊ መንገድ እንዲፈታ ድጋፍ ለማድረግ ኢትዮጵያ ያላትን ቁርጠኝነት ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን እየተካሄደ ያለው ግጭት በሰላማዊ መንገድ እንዲፈታ የሀገሪቱን ሉዓላዊነትና የግዛት አንድነት ባከበረ መልኩ ለመደገፍ ኢትዮጵያ ቁርጠኝነት እንዳላት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ገለጹ። ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) የሱዳን…

ትራምፕ በቻይና፣ ሜክሲኮና ካናዳ ላይ አዲስ ታሪፍ እንደሚጥሉ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ዶናልድ ትራምፕ ወደ ፕሬዚዳንትነት ስልጣናቸው ዳግም በሚመለሱበት ጥቂት ቀናት ውስጥ በቻይና፣ ሜክሲኮና ካናዳ ላይ አዲስ ታሪፍ እንደሚጥሉ ጠቁመዋል፡፡ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው የተመረጡት ዶናልድ ትራምፕ ስራ ሲጀምሩ የሚጥሉት አዲስ ታሪፍ…

ብልጽግና ፓርቲ ህብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲረጋገጥ ሰርቷል – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ህብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲረጋገጥ መጠነ ሰፊ ስራዎችን ሰርቷል ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ፡፡ ‘የሀሳብ ልዕልና ለሁለንተናዊ ብልጽግና’ በሚል መሪ ሀሳብ የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት ምስረታ በዓል በሀዋሳ…

እንደሀገር በመሠረተ-ልማት ዘርፍ ጉልህ እድገት ተመዝግቧል- ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ መሠረተ-ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም ማዕቀፍ ኢትዮጵያ በዘርፉ ጉልህ እድገት ማስመዝገቧን ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ፡፡ “ለአፍሪካ ዘላቂ እድገት የሚሆን ጠንካራና ሁሉን አሳታፊ የሆነ መሠረተ-ልማት መገንባት” በሚል መሪ ሐሳብ የአፍሪካ…

ዜጎች የፋይዳ ዲጅታል መታወቂያ ተመዝጋቢ እንዲሆኑ የሐይማኖት ተቋማት ሚና ከፍተኛ ነዉ ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁሉም ዜጎች የፋይዳ ዲጅታል መታወቂያ ተመዝጋቢ እንዲሆኑ የሐይማኖት ተቋማት ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ፡፡ በፋይዳ ዲጅታል መታወቂያ ላይ ለሀይማኖት ተቋማት የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የኢትዮጵያ…

አየር ኃይሉ በበርካታ ጀግኖች መስዋዕትነት የፀና ታላቅ ተቋም ነው -ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ አየር ኃይል በበርካታ ጀግኖች መስዋዕትነት የፀና ታላቅ ተቋም ነው ሲሉ የአየር ኃይሉ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ፡፡ "የተከበረች ሀገር የማይደፈር አየር ኃይል" በሚል መሪ ሃሳብ የሚከበረውን 89ኛው የኢፌዴሪ አየር…

ብልጽግና ፓርቲ በፈተና ዉስጥ በርካታ ስኬቶችን ያስመዘገበ ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ በፈተና ዉስጥ በርካታ ስኬቶችን ያስመዘገበ ፓርቲ ነው ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድርና የፓርቲው የስራ አስፈፃሚ አባል አቶ ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ አመት የምስረታ በዓል በወላይታ ሶዶ ከተማ…

ምክር ቤቱ የ2017 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግሥት ተጨማሪ 582 ቢሊየን ብር በጀት አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 6ኛ መደበኛ ስብሰባ የቀረበለትን የ2017 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግሥት ተጨማሪ 582 ቢሊየን ብር በጀት አጽድቋል፡፡ የተጨማሪ በጀት ረቂቁን በምክር ቤቱ የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ ቤልጂጌ…