በክልሉ እየተሰሩ ያሉ የግብርና የልማት ሥራዎች አበረታች ናቸው- ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በተቋማት እየተከናወኑ ያሉ የግብርና ልማት ስራዎች አበረታች መሆናቸው የግብርና ሚኒስትርሩ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ተናገሩ።
ሚኒስትሩ ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እና ከሌሎች የፌዴራልና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ…