የሀገር ውስጥ ዜና ዓለም ባንክ ዘመናዊ የትራፊክ ስርዓት ዝርጋታ ስራን ለመደገፍ ዝግጁ መሆኑን ገለፀ amele Demisew Feb 17, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዓለም ባንክ የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ቀጣናዊ ምክትል ፕሬዚዳንት ከሆኑት ቪክቶሪያ ኳኳ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው ፕሬዚዳንት ቪክቶሪያ ኳኳ (ዶ/ር)÷ በሰው ተኮር ስራ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና አየር መንገዱ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ቀዳሚ ምርጫ መሆኑን ገለጸ yeshambel Mihert Feb 17, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ የተካፈሉ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ቀዳሚ ምርጫ በመሆኑ ክብር እንደሚሰማው ገልጿል፡፡ 38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ በአዲስ አበባ ተካሂዶ በስኬት ተጠናቅቋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ጉባዔው ትላልቅ ሁነቶችን በስኬት የማጠናቀቅ አቅማችን አሳይቷል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት amele Demisew Feb 17, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 38ኛው የአፍሪካ ህብረት ጉባዔ በተቋማት ቅንጅት እና በህዝብ ባለቤትነት እየተመራን ትላልቅ ሁነቶችን በስኬት የማጠናቀቅ አቅማችን አሳይቷል ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴዔታ ተስፋሁን ጎበዛይ ገለጹ። 38ኛው የአፍሪካ ህብረት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ እያስመዘገበችው ያለው እድገት የዓለም የንግድ ድርጅትን እንድትቀላቀል በር ከፋች ነው ተባለ Feven Bishaw Feb 17, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)ኢትዮጵያ እያስመዘገበችው ያለው የኢኮኖሚ እድገት የዓለም የንግድ ድርጅትን እንድትቀላቀል በር ከፋች መሆኑ ተገለፀ፡፡ የኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ዋና ተደራዳሪ የንግድና ቀጣናዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና መንገድ ሳይዘጋ የተካሄደው ጉባዔ … ዮሐንስ ደርበው Feb 17, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የተካሄደው 38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ መንገድ ሳይዘጋ ሰሞኑን ተካሂዷል፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ማርቆስ ታደሠ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ ከጉባዔው ቀደም ብሎ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሩሲያ ከፍተኛ ዲፕሎማቶቿን ወደ ሳዑዲ ላከች Mikias Ayele Feb 17, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሩሲያ ከአሜሪካ ባለስልጣናት ጋር የሚወያይ ከፍተኛ የዲፕሎማቶች ልዑኳን ወደ ሳዑዲ ዓረቢያ መላኳን አስታወቃለች፡፡ ልዑኩ በሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ እና የክሬሚሊን ከፍተኛ አማካሪ በሆኑት ዩሪ ኡሽኮቭ የተመራ መሆኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ወደ ብሔራዊ ባንክ በሚገባው የወርቅ ምርት ላይ መነቃቃት መታየቱ ተገለጸ Mikias Ayele Feb 17, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ ወደ ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ወደ ብሔራዊ ባንክ በሚገባው የወርቅ ምርት ላይ ከፍተኛ መነቃቃት መታየቱን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ የክልሉ ምክር ቤት ጉባኤ ላይ ሪፖርት ያቀረቡት ርዕሰ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከእንግሊዝ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ yeshambel Mihert Feb 17, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእንግሊዝ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አንጄላ ሬይነር ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ ዛሬ ከእንግሊዝ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አንጄላ ሬይነር ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ እና ዩናይትድ ኪንግደም በትብብር በሚሠሩበት ጉዳይ ላይ መከሩ Feven Bishaw Feb 17, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከዩናይትድ ኪንግደም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አንጄላ ሬይነር ጋር የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን ጎብኝተዋል፡፡ በዚሁ ወቅት ሀገራቱ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስን ጨምሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዩኤን ዲፒ የአፍሪካ ቀጣና ዳይሬክተር የመዲናዋን የመልሶ ማልማት ሥራ አደነቁ Feven Bishaw Feb 17, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም (ዩኤንዲፒ) የአፍሪካ ቀጣና ዳይሬክተር አሁና ኤዚያኮንዋ ጋር ተወያይተዋል። በዚሁ ወቅት ዳይሬክተሯ አዲስ አበባን ለነዋሪዎቿ ምቹ ለማድረግ…