Fana: At a Speed of Life!

ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ከዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ጋር ተወያይተዋል፡፡ የዓለም ጤና ድርጅት በኢትዮጵያ የጤና ዘርፉ የሰው ሃይል ልማት፣ የጤና ፋይናንሲንግ እና መደበኛ የክትባት አገልግሎትን…

የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ባህር ዳርና ጎንደር ገቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ደስታ ሌዳሞ እና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳደር ተስፋየ ይገዙ ባሕር ዳር ከተማ ገብተዋል። መሪዎቹ ባሕር ዳር ሲደርሱ የከተማዋ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማውን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ እና…

ጉብኝቱ የኢንቨስትመንት አማራጮችን እንድናይ ረድቶናል – የሳዑዲ ልዑክ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ያደረግነው ጉብኝት የኢንቨስትመንት ዘርፉን በጥልቀት ለመቃኘት ዕድል ሰጥቶናል ሲል የሳዑዲ ዓረቢያ የኢንቨስትመንት እና የንግድ ከፍተኛ ልዑክ ገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ለልዑኩ አባላት በቢሾፍቱ የሚገኘውን አለማ ካውዳይስ…

በሶማሌ ክልል ዘላቂ ሰላምን ከማረጋገጥ ባሻገር ለልማት ጥያቄዎች ተግባራዊ ምላሽ እየተሰጠ ነው – አቶ ሙስጠፌ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የአመራር አንድነትን በማምጣት ዘላቂ ሰላምን ከማረጋገጥ ባሻገር ለልማት ጥያቄዎች ተግባራዊ ምላሽ እየተሰጠ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ተናገሩ። ርዕሰ መስተዳድሩ ከሀገራዊ ለውጡ በፊት የሶማሌ ክልል ለረጅም ጊዜ…

ባህላዊ ዕሴቶችን ጠብቆ በማልማት ለትውልድ ተሻጋሪ እንዲሆኑ መስራት ይገባል- ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባህላዊ ዕሴቶችን ጠብቆ በማልማትና ለትውልድ ተሻጋሪ ከማድረግ ባሻገር የኢኮኖሚ መሰረት እንዲሆኑ መስራት ይገባል ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ለቤንች ብሔረሰብ…

ስኳር ያለባቸው ነፍሰ ጡር እናቶች ኢንሱሊንን ሆድ ላይ መወጋት ይችላሉ?

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ ከ5 እናቶች አንዷ በእርግዝና ጊዜ ለሚከሰት የስኳር ህመም ተጋላጭ ናት። የእናት ጤንነት እና የጽንስ ደህንነትን ለማረጋገጥ ስኳርን በጥብቅና በጊዜ መቆጣጠር አስፈላጊ ነው። የስኳር ህመም ላለባት ነፍሰጡር እናት የስኳር…

በአዲሱ የስልጣን ዘመኔ ሕንድ ከኢትዮጵያ ጋር ያላት አጋርነት ያድጋል – ናሬንድራ ሞዲ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ የስልጣን ዘመኔ ሕንድ ከኢትዮጵያ ጋር ያላት አጋርነት እንደሚያድግ የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ገለጹ፡፡ በሕንድ በተካሄደው ምርጫ ናሬንድራ ሞዲ ለሦስተኛ ጊዜ ማሸነፋቸውን ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የመልካም…

ለደቡብ ሱዳን ዲፕሎማቶች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 20 የደቡብ ሱዳን ዲፕሎማቶች በኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩትና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ትብብር የተዘጋጀላቸውን የሦስት ቀናት ስልጠና መርሐ-ግብር አጠናቀዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በስልጠናው ማጠናቀቂያ…

በመዲናዋ በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ዜጎች ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ዜጎች በቀጥታ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ የከተማዋ የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን አስታወቀ። ኮሚሽኑ "በጎ ፈቃደኝነት ለማህበረሰብ ለውጥ" በሚል መሪ ሃሳብ የዝግጅት…

እነ ዮሐንስ ቧያለውና ክርስቲያን ታደለ በቀረበባቸው ክስ የዋስትና መብታቸው እንዲከበር ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እነ ዮሐንስ ቧያለው እና ክርስቲያን ታደለ በቀረበባቸው የሽብር ወንጀል ክስ የዋስትና መብታቸው እንዲከበር ጠየቁ፡፡ የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ ህገመንግስታዊና በህገመንግስት ስርዓት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀል ጉዳዮች የሚመለከተው ችሎት…