Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ ከተማና ዙሪያዋ ያለው የፀጥታ ሁኔታ አስተማማኝ መሆኑን የፀጥታና ደኅንነት ጥምር ኃይል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፀጥታና ደኅንነት ጥምር ኃይል በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ዋና መሥሪያ ቤት በአፈፃፀሙ ላይ ባካሄደው ግምገማ የአዲስ አበባ ከተማ እና ዙሪያዋ የፀጥታ ሁኔታ አስተማማኝ መሆኑን አረጋግጧል። ጥምር ኃይሉ ታሕሣሥስ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ባስቀመጠው…

ግድቦች ለማመንጨት የታቀደውን ሃይል ማሳካት የሚያስችል ውሃ መያዛቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፈው የክረምት ወቅት ወደ ኃይል ማመንጫ ግድቦች የገባው የውሃ መጠን በበጀት ዓመቱ ለማመንጨት የታቀደውን ዕቅድ ለማሳካት እንደሚያስችል የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታውቋል፡ በተቋሙ የኃይል ማመንጫዎች ኦፕሬሽን ዘርፍ የዕቅድ ቢሮ ሥራ…

አዲስ አበባ ለአፍሪካ ሕብረት ጉባዔ ስኬታማነት ያላት ትጋት ይደነቃል- ሱዳናዊ ጋዜጠኛ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ የአፍሪካ ሕብረት ጉባዔን በስኬት ለማስተናገድ እያደረገች ያለው ዝግጅት የሚደነቅ መሆኑን ሱዳናዊው የፕሬስ ፀሐፊ፣ ተንታኝ እና የሚዲያ አማካሪ መኪ ኢልሞግራቢ ገለፀ፡፡ ከፈረንጆቹ 2009 ጀምሮ የሕብረቱን ጉባዔ ሲከታተል መቆየቱን…

እስራኤል በጋዛ ያካሄደችው ዘመቻ ለ6 ታጋቾች ሞት አስተዋጽዖ ማድረጉን አመነች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የእስራኤል ጦር በጋዛ ያካሄደው ዘመቻ ለ6 ታጋች እስራኤላዊያን በሃማስ መገደል አስተዋጽዖ ማድረጉን አስታወቀች። ምንም እንኳን የምድር ጦሩ በጋዛ ጥንቃቄ የተሞላበት ዘመቻ ቢያካሂድም ባለፈው ነሐሴ ወር በሃማስ ለተገደሉት 6ቱ ታጋቾች ሞት…

የብሔራዊ ስታዲየም ግንባታ በአፋጣኝ እንዲጠናቀቅ አቅጣጫ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ ስታዲየም ግንባታ ከተያዘለት ጊዜ በፊት እንዲጠናቀቅ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ዓለምፀሐይ ጳውሎስ አሳሰቡ። የብሔራዊ ስታዲየም የግንባታ ሂደት አፈፃፀም ሪፖርት ዛሬ ተገምግሟል፡፡ በግምገማው…

በጫጉላ ሽርሽር ላይ የነበረች ሚስቱን የገደለው ተከሳሽ በሞት እንዲቀጣ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀላባ ዞን በጫጉላ ሽር ሽር ላይ የነበረች ሚስቱን በአሰቃቂ ሁኔታ በስለት ገድሏል የተባለው ተከሳሽ የሞት ፍርድ ተወሰነበት፡፡ በግድያ ወንጀሉ ተሳትፎ አላቸው በተበሉ ስምንት ተከሳሾች ላይም እንደየ ተሳትፏቸው የክብደት…

ከለውጡ በኋላ ከ37 ሺህ በላይ መኖሪያ ቤቶች ለአቅመ ደካሞች ተላልፈዋል- ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከለውጡ በኋላ ከ37 ሺህ በላይ መኖሪያ ቤቶች ተገንብተው ለአቅመ ደካሞች መተላለፋቸውን የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። በመሠረተ-ልማትና በዲጂታል ቴክኖሎጂ ዘርፍ…

ኢትዮጵያ በሱዳን ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን ጥረቷን ትቀጥላለች- ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በሱዳን ያለው ግጭት ረግቦ ዘላቂ ሰላም እንዲመጣ የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ እንደምትቀጥል ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አስታወቁ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሱዳን መልዕክተኛ ከሆኑት ራምታ ላማምራ ጋር ዛሬ በአዲስ…

በአማራ ክልል 5 ነጥብ 2 ሚሊየን ሔክታር መሬት በማረስ ምርታማነትን ማሳደግ ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የሚታረሰውን መሬት 5 ነጥብ 2 ሚሊየን ሔክታር በማድረስ ዓመታዊ የምርት መጠኑን ማሳደግ የሚያስችል አቅም መፈጠሩን የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ። የሰላምና ደኅንነት…

ብልፅግና ፓርቲ በኢትዮጵያ አካታች የፖለቲካ ስርዓትና አሰባሳቢ ትርክትን በመፍጠር መሰረት ጥሏል – አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልፅግና ፓርቲ በኢትዮጵያ አካታች የፖለቲካ ስርዓትና አሰባሳቢ ትርክትን በመፍጠር ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጡ ተግባራት ማከናወኑን የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል እና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው…