የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ ሚ ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከጋቪ ዋና ስራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ Feven Bishaw Feb 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ጋቪ- ቫክሲን አሊያንስ ከተባለ የጤና አጋር ድርጅት ዋና ስራ አስፈጻሚ ሳኒያ ኒሽታር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው ኢትዮጵያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ልማት ባንክና ከአለም የእርሻ ልማት ፈንድ ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ Feven Bishaw Feb 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አኪንውሚ አደሲና እና ከዓለም የእርሻ ልማት ፈንድ ፕሬዚዳንት አልቫሮ ላሪዮ ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለኢትዮጵያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሥራና ክህሎት ሚኒስትሯ ከባርባዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Feven Bishaw Feb 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ከባርባዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ ሞተሊ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የሥራ ምህዳር አጣምሮ በመስራት እና በሰው ሃይል…
የሀገር ውስጥ ዜና የዘንድሮው የኅብረቱ ጉባኤ እድገታችንን ከገቱ ስብራቶችና ከታሪካዊ ኢ-ፍታዊነት ቁስል የምንሽርበት መሆን ይገባዋል- ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) Feven Bishaw Feb 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮ የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ እድገታችንን ከገቱ ስብራቶች እና ከታሪካዊ ኢ-ፍታዊነት ቁስል የምንሽርበት መሆን ይገባዋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በ38ተኛው…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ ሚ ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ Feven Bishaw Feb 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ከኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዚዳንት ኦቢያንግ ኑጌሚያ ባሶንጎጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው…
ስፓርት መድፈኞቹ ሌስተር ሲቲን አሸነፉ Feven Bishaw Feb 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ወደ ኪንግ ፓወር ስታዲየም አቅንቶ ሌስተር ሲቲን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡ የመድፈኞቹን ሁለቱንም ግቦች ተቀይሮ ወደ ሜዳ የገባው ስፔናዊው ሚኬል ሜሪኖ አስቆጥሯል፡፡ አርሰናል ድሉን…
Uncategorized ጠ/ ሚ ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ እና ቦትስዋና ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ Feven Bishaw Feb 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ከደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ እና ከቦትስዋና ፕሬዚዳንት ዱማ ቦኮ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው በቀጣናዊና በአህጉራዊ ጉዳዮች…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ የኅብረቱን ጉባኤ በተሳካ መልኩ እያስተናገደች ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት Feven Bishaw Feb 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤን በተሳካ መልኩ እያስተናገደች መሆኗን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። 38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል። የመንግስት ኮሙኒኬሽን…
የሀገር ውስጥ ዜና 203 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Feven Bishaw Feb 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በችግር ውስጥ የነበሩ 203 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተገለጸ። ወደ ሀገር ከተመለሱት 203 ዜጎች 151 ወንዶች፣ 36 ሴቶች እና 16 የሚሆኑት ደግሞ ጨቅላ ህፃናት መሆናቸውን ከሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ ሚ ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከሩዋንዳ እና ታንዛኒያ ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ Feven Bishaw Feb 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎንለጎን ከሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ እና ከታንዛኒያ ፕሬዚዳንት ሱሉሁ ሳሚያ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው በቀጣናዊና በአህጉራዊ ጉዳዮች ዙሪያ…