Fana: At a Speed of Life!

የሲንጋፖር ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲንጋፖር ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ያለውን ምቹ የኢንቨስትመንት ዕድል በመጠቀም በኢትዮጵያ በግብርና እና ሌሎች ዘርፎች ኢንቨስት እንዲያደርጉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

ኢትዮጵያ እና ሲንጋፖር ትራንስፖርትን ጨምሮ በተለያዩ ዘርፎች በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና የሲንጋፖር መንግሥታት በትራንስፖርትና ሌሎች የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት መፈረማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሲንጋፖር ሪፐብሊክ…

ዓለም ባንክ ከኢትዮጵያ ጋር በትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ በአጋርነት እንደሚሰራ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም ባንክ በኢትዮጵያ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ ላይ ያለውን አጋርነት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋገጠ፡፡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ደዔታ በርኦ ሀሰን ከዓለም ባንክ የትራንስፖርትና ኢነርጂ ቡድን ጋር መክረዋል፡፡…

የሸበሌ፣ ገናሌ ዳዋና የኦሞ ጊቤ ተፋሰሶች አዋሳኝ ክልሎች ፎረም ምስረታ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የዋቢ ሸበሌ፣ የገናሌ ዳዋ እና የኦሞ ጊቤ ተፋሰሶች እቅድ የማፅደቅና የተፋሰስ ተጋሪ ክልሎች ፎረም ምስረታ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴኤታ አብረሃ አዱኛ (ዶ/ር)፥ ፎረሙ የተቀናጀ የውሃ…

ኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕና ፋሬሲን ኩባንያ የ3 ሚሊየን ዩሮ የኮንትራት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕ እና የጣልያኑ ፋሬሲን ኩባንያ የአልሙኒየም ፎርም ዎርክ ለማምረት የሚያስችል የ3 ሚሊየን ዩሮ የኮንትራት ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የተፈራረሙት÷ የኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አምባሳደር ሱሌይማን…

የኮሎምቢያው ኮንሴፕቶስ ኩባንያ በኢንቨስትመንት ተሰማርቶ የኮንስትራክሽን ግብዓት የማምረት ፍላጎት እንዳለው ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮንሴፕቶስ የተሰኘ የኮሎምቢያ ኩባንያ በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ በኢንቨስትመንት በመሰማራት ካገለገሉ የፕላስቲክ ተረፈ ምርቶች ለኮንስትራክሽን የሚሆኑ ግብዓቶችን የማምረት ፍላጎት እንዳለው ገልጿል። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን…

የሳዑዲ ባለሀብቶች በሆቴል እና ሌሎች የቱሪዝም አገልግሎቶች ላይ ለመሳተፍ ፍላጎት እንዳላቸው ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳዑዲ ባለሀብቶች በባለ 5 ኮከብ ሆቴል እና ሌሎች የቱሪዝም አገልግሎቶች ላይ ለመሳተፍ ፍላጎት እንዳላቸው ገለፁ፡፡ የኢትዮ-ሳዑዲ የቢዝነስ እና ኢንቨስትመንት ፎረም ላይ ለተሳተፉ ባለሀብቶች በቱሪዝም ዘርፍ ያሉ የኢንቨስትመንት አማራጮችን…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሣይንስና ፈጠራ ሥራዎች ዐውደ-ርዕይ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሣይንስና ፈጠራ ሥራዎች ዐውደ-ርዕይና ውድድር በሆሳዕና ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ዐውደ-ርዕዩ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው በተገኙበት “ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልልን የሣይንስ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ማዕከል…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለህንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር የእንኳን ደስ አለዎ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 ( ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለህንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የእንኳን ደስ አለዎ መልዕክት አስተላለፉ። በህንድ በተካሄደው ምርጫ ለሶስተኛ ጊዜ ላሸነፉት ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ባስተላለፉት የመልካም ምኞት መግለጫ…

የዱርቤቴ – ቁንዝላ – ገለጎ – መተማ መንገድ ግንባታ አፈጻጸምን ለማሻሻል እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ5 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ወጪ የሚገነቡትን የዱርቤቴ - ቁንዝላ - ገለጎ - መተማ ኮንትራት አንድ እና ሦስት መንገድ ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ለማሻሻል እየተሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አሥተዳደር አስታወቀ፡፡ በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞንን…