Fana: At a Speed of Life!

የሚኒስትሮች ምክር ቤት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 31ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ምክር ቤቱ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል፡- 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው የወጪ ንግድ የቀረጥ ማበረታቻ…

ከመላው ኢትዮጵያ የተወጣጡ የባህል ስፖርት ልዑካን የአቃቂ ኢንተርናሽናል ስታዲየምን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመላው ኢትዮጵያ አካባቢዎች የተወጣጡ የባህል ስፖርት ልዑካን ቡድን አባላት የአቃቂ ኢንተርናሽናል ስታዲየምን ጎብኝተዋል፡፡ የልዑካን ቡድኑ አባላት በአዲስ አበባ በነበራቸው ቆይታ የስፖርት ማዘውተሪያዎችን እና የወጣቶች ስብዕና ግንባታ ማዕከላትን…

ሐሰተኛ መረጃ

ለመከላከያ ሚኒስቴር የተጻፈ በሚል ሐሰተኛ ደብዳቤ በማህበራዊ ሚዲያ እየተዘዋወረ ነው አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር የተጻፈ በሚል ሐሰተኛ ደብዳቤ በማህበራዊ ሚዲያ እየተዘዋወረ ነው። የቀድሞ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ወደ ተቋሙ…

በኬንያ በተከሰተው የጎርፍ አደጋ ቢያንስ የ32 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ በተከሰተውና የሀገሪቱን ሰፊ ግዛት ባካለለው የጎርፍ መጥለቅለቅ አደጋ ምክንያት ቢያንስ የ32 ሰዎች ህይወት ማለፉንና ሁለት ሰዎች ደግሞ መጥፋታቸው ተነግሯል፡፡ በጎርፍ አደጋው 103 ሺህ 500 ሰዎችለጉዳት መጋለጣቸውም ተጠቁሟል።…

በአፍሪካ ክትባት ከ50 ሚሊየን በላይ ሰዎችን ሕይወት መታደጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ህጻናት ላይ ትኩረት ያደረገ የክትባት ዘመቻ ባለፉት 50 ዓመታት 51 ነጥብ 2 ሚሊየን የሚገመቱ ሰዎችን ሕይወት መታደግ መቻሉን የዓለም ጤና ድርጅት ገለጸ። በፈረንጆቹ 1974 የተጀመረው የዓለም ጤና ድርጅት ኢኒሼቲቭ ለሁሉም ሕፃናት…

አሜሪካ ለዩክሬን የረጅም ርቀት ተምዘግዛጊ ሚሳኤሎችን መስጠቷ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለዩክሬን የረጅም ርቀት ተምዘግዛጊ ባለስቲክ ሚሳኤሎችን መስጠቷ ተሰምቷል፡፡ ዩክሬን የረጅም ርቀት ተምዘግዛጊ ባለስቲክ ሚሳኤሎችን በሩሲያ ላይ ቢያንስ አንድ ጊዜ መጠቀም መጀመሯን የአሜሪካ ባለስልጣናት ማረጋገጣቸውም ነው የተገለጸው፡፡…

በአማራ ክልል በመኸር እርሻ ከ169 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ለማግኘት ይሰራል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመኸር የእርሻ ስራ ከ169 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ለማግኘት እንደሚሰራ የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ገለጸ። በክልሉ የግብርና ቢሮ የሰብል ልማት ዳይሬክተር ማንደፍሮ አስላከ (ዶ/ር)÷በ2015/16 የምርት ዘመን 140 ሚሊየን ኩንታል ምርት…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች ሽልማት መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የታክስ ሕግ ተገዥነት ንቅናቄና የግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች እዉቅና እና ሽልማት መድረክ በቡታጅራ ከተማ ተካሄደ:: "ከየካቲት እስከ የካቲት ግብር ለሀገር ክብር" በሚል መሪ ሀሳብ የታክስ ሕግ ተገዥነት ንቀናቄ…

በአማራ ክልል በመገንባት ላይ ከሚገኙ ት/ቤቶች 75ቱ ተጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በመገንባት ላይ ከሚገኙ ትምህርት ቤቶች ውስጥ 75 የ1ኛ እና 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች መጠናቀቃቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገለጸ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ መኳንንት አደመ÷ የትምህርት ጥራትንና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የሚያግዙ…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በመስኖ ልማት ከ22 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በምርት ዘመኑ በመስኖ ልማት እስካሁን ከ22 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት መሰብሰብ መቻሉ ተገለፀ፡፡ ክልሉ ለግብርናው ዘርፍ ምርታማነት ያሉትን የመልማት አቅሞችና ፀጋዎች ታሳቢ ባደረገ መልኩ አቅዶ በመስራት…