Fana: At a Speed of Life!

ዶ/ር መቅደስ በጋንዲ መታሰቢያ ሆስፒታል ለወለዱ እናቶች ሥጦታ አበረከቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በጋንዲ መታሰቢያ ሆስፒታል ለወለዱ እናቶች የአዲስ ዓመት ሥጦታ አበርክተዋል፡፡ በተጨማሪም በሆስፒታሉ ሕክምናቸውን እየተከታተሉ ለሚገኙ እናቶች የአዲስ ዓመት ስጦታ በማበረከት እና በመጠየቅ  መልካም ምኞታቸውን…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በከተማዋ 21ኛ የሆነውን የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል መርቀው አገልግሎት አስጀመሩ። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ በአዲስ ዓመት በቀን 1 ሺህ ሰዎችን…

የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና ኤምባሲዎች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ተቀማጭነታቸውን በኢትዮጵያ ያደረጉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና ኤምባሲዎች አዲሱን ዓመት በማስመልከት ለመላው ኢትዮጵያውያን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ ጉዳይ አስፈጻሚ ሼን ኪንሚን ባስተላለፉት…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለዐቅመ ደካሞች ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለዐቅመ ደካሞች ማዕድ አጋሩ። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ እንዳመለከተው፤ ዓመታዊው የአዲስ ዓመት ለዐቅመ ደካሞች ማዕድ ማጋራት በቤተ መንግሥት ተካሂዷል።…

የ2017 ዓ.ም የዘመንለወጫ በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የዘመን ቀመር አቆጣጠር የ2017 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓል በመላ ኢትዮጵያ እየተከበረ ይገኛል። በዓሉ ሲከበር አዲሱን ዓመት ለሀገር ሰላምና እድገት የሚሰራበትና የተቸገሩት የሚናገዙበት፣ የአንድነት፣ የይቅርታና የምህረት ሰላም…

የአፍሪካ ሕብረት ለአዲሱ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት ለ2017 ዓ/ም አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል። ህብረቱ ፥ ለኢትዮጵያውያን መልካም አዲስ ዓመት ይሁንላችሁ ሲል ተመኝቷል። ይህ አዲስ ዓመት መልካም የምስራች እና ብልጽግናን ለታላቋ የኢትዮጵያ ህዝብ…

ካናዳ ለኢትዮጵያ የ14 ሚሊየን የካናዳ ዶላር ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የካናዳ መንግስት ለኢትዮጵያ የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ የማቋቋም መርሐ-ግብር የ14 ሚሊየን የካናዳ ዶላር ድጋፍ ማድረጓን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ መርሐ-ግብሩ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ መልሶ ማቋቋም ኮሚሽን፣ ከተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም…

የአዲስ ዓመት ልዩ የዋዜማ ዝግጅት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2017 ዓ/ም አዲስ ዓመት ልዩ የዋዜማ ዝግጅት በአድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ይገኛል። በመርሐ-ግብሩ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ፣ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና…

ጠላቶቻችን የሚያሥቀምጡብንን መሠናክል ጥሰን ለማለፍ ፅናትና ቁርጠኝነት መሰነቅ ይኖርብናል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ) ጠላቶቻችን የሚያሥቀምጡብንን መሠናክል ጥሰን ለማለፍ ፅናትና ቁርጠኝነት መሰነቅ ይኖርብናል ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የ2017 ዓ/ም አዲስ አመትን አስመልክቶ መልካም…

ሰላሙን በማጽናት የህዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመመለስ ይሰራል – ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተገኘውን ሰላም በማጽናት የህዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመመለስ ይሰራል ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕስ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሯ የ2017 ዓ/ም አዲስ ዓመትን አስመልክቶ ለክልሉና ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ…