Fana: At a Speed of Life!

እነ ዮሐንስ ቧያለውና ክርስቲያን ታደለ በቀረበባቸው ክስ የዋስትና መብታቸው እንዲከበር ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እነ ዮሐንስ ቧያለው እና ክርስቲያን ታደለ በቀረበባቸው የሽብር ወንጀል ክስ የዋስትና መብታቸው እንዲከበር ጠየቁ፡፡ የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ ህገመንግስታዊና በህገመንግስት ስርዓት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀል ጉዳዮች የሚመለከተው ችሎት…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከሳዑዲ አረቢያ ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ተወካዮች ልዑክ ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሳዑዲ አረቢያ ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ተወካዮች ልዑክ ጋር ተወይዩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከእስያ ጉብኝታቸው ማምሻውን ተመልሰዋል፡፡ በዚህም ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሦስት ቀናት…

የዲሞክራሲ ተቋማት ህግና ስርዓትን ተከትለው ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም መከበር እንዲቆሙ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዲሞክራሲ ተቋማት ህግና ስርዓትን በመከተል ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም መከበር እንዲቆሙ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ጥሪ አቀረቡ፡፡ "የዴሞክራሲ ተቋማት በሀገረ መንግስት ግንባታ ላይ ያላቸው ሚና" በሚል ሃሳብ ለሕዝብ ተወካዮች…

የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች ቫር ሥራ ላይ መዋሉ እንዲቀጥል ወሰኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች በቪዲዮ የተደገፈ ዳኝነት (ቫር) በሚቀጥለው የውድድር ዘመንም ሥራ ላይ መዋሉ እንዲቀጥል ወሰኑ፡፡ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 20 ክለቦች ቫር ሥራ ላይ መዋሉ ‘‘ይቀጥል ወይስ ይቋረጥ?’’ በሚል ሀሳብ ላይ ድምጽ…

የዕድሜ ባለጸጋዋ የልጅ እናት ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በእድሜ አንጋፋዋ ጣሊያናዊት በ63 ዓመታቸው የልጅ እናት መሆናቸው ተሰምቷል፡፡ ሴት ልጅ በተፈጥሮ ከአርባዎቹ አጋማሽ በኋላ ልጅ የመውለድ ተስፋዋ የጭላንጭል ታክል ናት ይባላል፡፡ ሆኖም አንዳንድ ተፈጥሮና የዓለም ክስተቶች ከማስደነቅም በላይ…

የ6ኛው ዙር ቀሪ እና ድጋሚ ምርጫ ድምጽ መስጫ ቀን ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ6ኛው ዙር ቀሪ እና ድጋሚ ምርጫ ድምጽ መስጫ ጊዜ ሰኔ 16 ቀን 2016 ዓ.ም መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ6ኛው ዙር ቀሪ እና ድጋሚ ምርጫ በሚካሄድባቸው÷ የቤንሻንጉል ጉሙዝ፣ አፋር፣…

ለ10 ሺህ ወጣቶች በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፍ የክኅሎት ስልጠና ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ10 ሺህ ወጣቶች በስድስት ዩኒቨርሲዎች በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ስራ መፍጠር የሚያስችል ሀገራዊ የክኅሎት ስልጠና የማስጀመሪያ መርሐ-ግብር ተካሄደ፡፡ መርሐ-ግብሩ የሚከናወነው በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ በጃፓን ዓለም አቀፍ ትብብር…

ም/ጠ/ሚ ተመስገን ከተረጂነት እንውጣ የሚል አብዮት መቀስቀስ አለብን አሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከተረጂነት እንውጣ የሚል አብዮት መቀስቀስ አለብን ሲሉ አስገነዘቡ፡፡ ተፈጥሯዊም ይሁን ሰው ሰራሽ አደጋ አይቀሬ ነው ያሉት አቶ ተመስገን፤ ለዚህ ደግሞ አደጋን በራስ አቅም የማስተዳደር እና የመሸከም…

ፍርድ ቤቱ በአቶ ታዬ ደንደአ ላይ የቀረቡ ምስክሮችን ቃል ሰማ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ በቀድሞ የሰላም ሚኒስትር ዴዔታ ታዬ ደንደአ ላይ ዐቃቤ ሕግ ያቀረባቸውን የሁለት ምስክሮች ቃል ሰማ። የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ሕገ መንግሥትና ሕገ መንግሥት ሥርዓት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀል ጉዳዮችን የሚመለከተው…

ከ6 ሚሊየን 50 ሺህ ዶላር የምዝበራ ሙከራ ጋር ተያይዞ የተከሰሱት እነ ቀሲስ በላይ ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ ታዘዘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአፍሪካ ሕብረት ሒሳብ 6 ሚሊየን 50 ሺህ ዶላር የምዝበራ ሙከራ ጋር ተያይዞ የተከሰሱት እነ ቀሲስ በላይ መኮንን ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ ታዘዙ። ተከሳሾቹ ማረሚያ ቤት ሆነው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ ትዕዛዙን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት…