Fana: At a Speed of Life!

በጄኔራል አበባው ታደሰ የተመራ ልዑክ በጅቡቲ የመከላከያ ሠራዊት 47ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ታደመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ሠራዊት ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ የተመራ ልዑክ በጅቡቲ የመከላከያ ሠራዊት 47ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ላይ ታደመ፡፡ ክብረ-በዓሉ የጅቡቲ የመከላከያ ሚኒስትር ሀሰን ኦመር መሃመድን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት…

በአማራ ክልል ከ8 ሚሊየን በላይ የሕብረተሰብ ክፍሎች በበጎ ፈቃድ አገልግሎት እንደሚሳተፉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮ የክረምት ወቅት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ8 ሚሊየን በላይ የሕብረተሰብ ክፍሎችን ለማሳተፍ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የአማራ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በክልሉ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ የሕብረተሰቡ ተሳትፎ ከጊዜ ወደ ጊዜ…

መዲናዋ ከአካባቢ ብክለት ነፃ መሆንን ቀዳሚ ተግባሯ አድርጋ እየሰራች መሆኗ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ከተማ ከአካባቢ ብክለት ነፃ መሆንን ቀዳሚ ተግባሯ አድርጋ እየሠራች መሆኗን ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ ጃንጥራር ዓባይ ገለጹ፡፡ የዓለም አካባቢ ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ51ኛ በኢትዮጵያ ለ31ኛ ጊዜ በአዲስ…

1 ሺህ 188 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 188 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ። ዛሬ ከተመለሱት ውስጥ 16 ጨቅላ ህፃናትና 20 ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊ ህጻናት እንደሚገኙበት የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር…

ኢትዮጵያ እና ሲንጋፖር ኢኮኖሚያዊ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ሲንጋፖር የፋይናንስና ኢኮኖሚ ግንኙነታቸውን በይበልጥ ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆናቸውን አረጋገጡ፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ከሲንጋፖር የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፣ የሲንጋፖር ሪፐብሊክ ብሔራዊ ልማት እና ገንዘብ ሚኒስትር…

በመዲናዋ በተካሄደው የምክክር ምዕራፍ የተሳተፉ አካላት እነማን ናቸው?

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከተማ ባካሄደው የአጀንዳ ልየታ ምክክር ምዕራፍ ላይ ሕብርተሰብ ተወካዮች፣ ተቋማት፣ ማኅበራት፣ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች፣ የመንግሥት አካላት ተወካዮች እና ሌሎች ተሳትፈዋል፡፡ 121 የተለያዩ…

ኢትዮጵያ እና ሲንጋፖር ግንኙነታቸውን በይልጥ ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ሲንጋፖር የሁለትዮሽ ግንኙነታችንን ለማጠናከር እና አዳዲስ የትብብር መስኮችን ለማጠናከር መስማማታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ በዛሬው…

የሩሲያና የዩክሬን ጦርነት እንዲቋጭ ቻይና የምታደርገው ጥረት በ26 ሀገራት ድጋፍ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያና እና ዩክሬን መካከል እየተካሄደ ያለው ጦርነት እንዲቋጭ ቻይና የምታደርገው ጥረት 26 ሀገራት ድጋፋቸውን ማሳየታቸው ተገለፀ፡፡ የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይ እንደገለፁት÷ የሩሲያና ዩክሬን ጦርነት ፖለቲካዊ መፍትሄ እንዲያገኝ…

ሳዑዲ በባቡር መሰረተ ልማትና በአየር ትራንስፖርት መስክ ከኢትዮጵያ ጋር ለመስራት እንደምትፈልግ አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳዑዲ አረቢያ በባቡር መሰረተ ልማት እና በአየር ትራንስፖርት መስክ ከኢትዮጵያ ጋር በጋራ ለመስራት ፍላጎት እንዳላት ገለጸች፡፡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ ዴንጌ ቦሩ በሳይንስ ሙዚየም በተካሄደው የኢትዮ-ሳውዲ ኢንቨስትመንትና…