በኢትዮጵያና በኮሪያ ሪፐብሊክ መካከል በትምህርት ዘርፍ በትብብር ለመስራት የሚያስችል ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያና ኮሪያ ሪፐብሊክ መካከል በትምህርት ዕድል፣ በከፍተኛ ትምህርት ልምድ ልውውጥ፣ በጥናትና ምርምር እንዲሁም በሳይንስና ቴክኖሎጂ ዙሪያ በትብብር ለመስራት የሚያስችል ምክክር መደረጉ ተገለጸ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና…