Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያና በኮሪያ ሪፐብሊክ መካከል በትምህርት ዘርፍ በትብብር ለመስራት የሚያስችል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያና ኮሪያ ሪፐብሊክ መካከል በትምህርት ዕድል፣ በከፍተኛ ትምህርት ልምድ ልውውጥ፣ በጥናትና ምርምር እንዲሁም በሳይንስና ቴክኖሎጂ ዙሪያ በትብብር ለመስራት የሚያስችል ምክክር መደረጉ ተገለጸ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የ2016 ክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሂዷል። የ2016 ክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎቱ "በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ 3" በሚል መሪ ቃል ዛሬ በይፋ…

የባለድርሻ አካላት ወኪሎች አጀንዳዎችን በየፈርጁ እያደራጁ ነው – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የባለድርሻ አካላት ወኪሎች አጀንዳዎችን በየፈርጁ እያደራጁ መሆኑን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እያስተባባረ የሚገኘው የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ ዛሬ ለሰባተኛ ቀን…

በትጋት ከሠራን የበለፀገች ኢትዮጵያን በቅርቡ እናያለን – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትብብር ተግተን ከሠራን ለኑሮ ምቹ በሆኑ ከተሞች ውስጥ የበለፀገች ኢትዮጵያን የምናይበት ጊዜ ቅርብ ነው ሲሉ የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ አስገነዘቡ፡፡ በ117 ከተሞች የሚተገበረው የከተሞች ማስፋፊያ ፕሮግራም የመጀመሪያ ምዕራፍ…

የሳዑዲ ከፍተኛ የቢዝነስ የልዑካን ቡድን ኢትዮጵያን ሊጎበኝ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ አረቢያ የንግድ ምክር ቤት ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት የተመራ 79 አባላትን የያዘ የሳዑዲ አረቢያ የኢንቨስትመንት እና የንግድ ልዑካን ቡድን ኢትዮጵያን ሊጎበኝ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ…

ጃፓን ለቀድሞ ታጣቂዎች መልሶ ማቋቋም ሥራ ከ6 ሚሊየን ዶላር በላይ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጃፓን መንግሥት ኢትዮጵያ ለምታከናውነው የቀድሞ ታጣቂዎችን ትጥቅ ማስፈታት እና መልሶ ማቋቋም ተግባር የሚውል 6 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገ፡፡   ድጋፉ የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን የቀድሞ ታጣቂዎችን ትጥቅ ማስፈታትን ጨምሮ…

ፊቤላ ኢንዱስትሪያል የመኪና መገጣጠሚያ ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረብርሃን ከተማ የተገነባው ፊቤላ ኢንዱስትሪያል የመኪና መገጣጠሚያ ፋብሪካ ተመረቀ፡፡ በምርቃት ስነስረዓቱ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አረጋ ከበደን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። በበላይነህ ክንዴ ግሩፕ…

1 ሺህ 174 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በችግር ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 174 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡ የዛሬ ተመላሾች ሁሉም ወንዶች ሲሆኑ ÷ ከእነዚህ ውስጥም  ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ 17 ታዳጊ ህጻናት እንደሚገኙ ተገልጿል፡፡ ለተመላሽ…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ የ2017 በጀት ዓመት እቅዶች በተገቢው ሁኔታ እንዲተገበሩ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በክልሉ ለ2017 በጀት ዓመት የተያዙ እቅዶች በተገቢው ሁኔታ እንዲተገበሩ አሳስበዋል፡፡ አቶ ሽመልስ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የ2017 ዓ.ም…

በምስራቅ ኢትዮጵያ ለሚገኙ የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ኢትዮጵያ ለሚገኙ የመገናኛ ብዙሃንና የሕዝብ ግንኙነት አመራር አባላትና ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና በድሬዳዋ ከተማ እየተሰጠ ነው። የአቅም ግንባታ ስልጠናውን የብልጽግና ፓርቲ ህዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ከድሬዳዋ…