Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

ቼልሲ ከማንቼስተር ዩናይትድ….

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ37ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ቼልሲ በሜዳው ስታምፎርድ ብሪጅ ምሽት 4 ሠዓት ከ15 ላይ ማንቼስተር ዩናይትድን ያስተናግዳል። በ63 ነጥብ 5ኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ለሚቀጥለው የውድድር ዘመን የሻምፒየንስ ሊግ ተሳትፎ ቦታን ለማግኘት በሚደረገው ፉክክር ውስጥ ለመቆየት ይፋለማል። በዚህ የውድድር ዓመት በሊጉ 17 ጨዋታዎችን የተሸነፈው ማንቼስተር ዩናይትድ ይህ ቁጥር ከፍ እንዳይል ብርቱ ፉክክር እንደሚያርግ ይጠበቃል። በአሰልጣኝ ሩበን አሞሪም…
Read More...

በፕሪሚየር ሊጉ መቻል እና ስሑል ሽረ ነጥብ ተጋሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ29ኛ ሣምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የተገናኙት መቻል እና ስሑል ሽረ አንድ አቻ በሆነ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ 12 ሠዓት ላይ በተካሄደው ጨዋታ የመቻልን ግብ ሽመልስ በቀለ ሲያስቆጥር፤ የስሑል ሽረን ደግሞ ኤልያስ አሕመድ በፍጹም ቅጣት ምት ከመረብ አሳርፏል፡፡ ቀደም ብሎ በተካሄደ የዕለቱ የመጀመሪያ መርሐ ግብር፤…

ሀድያ ሆሳዕና ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ29ኛ ሣምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲን 3 ለ 2 በሆነ ውጤት አሸንፏል። በሀዋሳ ዩንቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው 29ኛ ሳምንት የሊጉ መርሐ ግብር ሀድያ ሆሳዕና በየነ ባንጃ እና ተመስገን ብርሃኑ እንዲሁም ማሞ አየለ ባስቆጠሯቸው ግቦች አሸንፎ ወጥቷል።…

ድሬዳዋ ከተማ እና መቐለ 70 እንደርታ ነጥብ ተጋሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ29ኛ ሣምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር የተገናኙት ድሬዳዋ ከተማ እና መቐለ 70 እንደርታ አንድ አቻ በሆነ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ የድሬዳዋ ከተማን ግብ ሀቢብ ከማል በፍጹም ቅጣት ምት በሁለተኛው የጨዋታ አጋማሽ ማስቆጠር ችሏል፡፡ እንዲሁም የመቐለ 70 እንደርታን ግብ ያሬድ ብርሃኑ ወደ መልበሻ ክፍል…

ሐዋሳ ከተማ  አርባምንጭ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ29ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሐዋሳ ከተማ አርባምንጭ ከተማን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የሐዋሳ ከተማን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ እስራኤል እሸቱ በመጀመሪያው አጋማሽ ከመረብ አሳርፏል፡፡ ሐዋሳ ከተማ ተከታታይ ሁለተኛ ድሉን ሲያሳካ፤ አርባምንጭ ከተማ ደግሞ ባለፉት ሦስት ተከታታይ ጨዋታዎች ሽንፈት…

ካርሎ አንቼሎቲ የብራዚል ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጣሊያናዊው ካርሎ አንቼሎቲ የብራዚል ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ በመሆን መሾማቸው ይፋ ሆኗል፡፡ ሪያል ማድሪድ ከሪያል ሶሴዳድ የሚያደርገው የላሊጋው ጨዋታም በማድሪድ ቤት የመጨረሻ ኃላፊነታቸው እንደሚሆን ተገልጿል፡፡ አንቼሎቲ በፈረንጆቹ ግንቦት 26 በይፋ የብራዚል ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝነታቸውን እንደሚረከቡ ዘ አትሌቲክ…

አሰልጣኝ ሀንሲ ፍሊክ በባርሴሎና ለመቆየት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የባርሴሎናው አሰልጣኝ ሀንሲ ፍሊክ ለተጨማሪ ሁለት ዓመታት የሚያቆያቸውን ውል ለመፈረም ከክለቡ ጋር ተስማምተዋል፡፡ ከትናንት ምሽቱ የኤል ክላሲኮ ድል በኋላ ዩዋን ላፖርታን ጨምሮ የክለቡ አመራሮች ከአሰልጣኝ ሀንሲ ፍሊክ እና ወኪላቸው ጋር መወያየታቸውን ባርካ ዩኒቨርሳል ምጮቹን ጠቅሶ  ዘግቧል፡፡ ከውይይቱ በኋላም…