Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

ባየርን ሙኒክ ከዓለም ክለቦች ዋንጫ ተሰናበተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ክለቦች ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ የፈረንሳዩ ፒ ኤስ ጂ የጀርመኑን ባየርን ሙኒክ 2 ለ 0 በማሸነፍ ግማሽ ፍጻሜውን ተቀላቅሏል፡፡ የፒ ኤስ ጂን የማሸነፊያ ግቦች ዴዚሬ ዱዌ እና ኦስማን ዴምቤሌ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡ ፒ ኤስ ጂ በግማሽ ፍጻሜው ከሪያል ማድሪድ እና ቦሩሺያ ዶርትመንድ አሸናፊ ጋር የሚጫወት ይሆናል፡፡ ምሽት 5 ሰዓት ላይ ሪያል ማድሪድ ከቦሩሺያ ዶርትመንድ ለግማሽ ፍጻሜው ለማለፍ ይፋለማሉ፡፡ የእንግሊዙ ቼልሲና የብራዚሉ ፍሉሚኒንሴ…
Read More...

ቼልሲ ጄሚ ጊተንስን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ የቦሩሺያ ዶርትመንዱን የክንፍ ተጫዋች ጄሚ ጊተንስን አስፈርሟል፡፡ የ20 ዓመቱ ተጫዋች በ48 ነጥብ 5 ሚሊየን ፓውንድና በተጨማሪ 3 ነጥብ 5 ሚሊየን ፓውንድ ለቼልሲ መፈረሙን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ እንግሊዛዊው ጊተንስ ለቦሩሺያ ዶርትመንድ በ107 ጨዋታዎች የተሰለፈ ሲሆን÷…

ስፖርት ለብሔራዊ አንድነት ሚናውን እንዲወጣ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የስፖርቱ ዘርፍ ለሀገር ኢኮኖሚ ግንባታና ለብሔራዊ አንድነት ሚናውን በአግባቡ እንዲወጣ በትብብር እየተሰራ ነው አሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ፡፡ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የሚያዘጋጀው ስለኢትዮጵያ መድረክ “ስፖርት ለአሸናፊ ሃገር” በሚል መሪ ሃሳብ በባሕር ዳር ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ…

ካይል ዎከር ለበርንሌይ ፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እንግሊዛዊው የማንቼስተር ሲቲ የክንፍ ተከላካይ ካይል ዎከር በርንሌይን በ5 ሚሊየን ፓውንድ ተቀላቅሏል፡፡ የ35 ዓመቱ ዎከር ባለፈው የውድድር ዓመት ለማንቼስተር ሲቲ 15 ጊዜ የተሰለፈ ሲሆን÷ በጥር የዝውውር መስኮት ወደ ጣልያኑ ኤሲሚላን በመሄድ መጫወቱ ይታወሳል፡፡ በኢቲሃድ ቆይታው 17 ዋንጫዎችን ያሳካው ዎከር ÷…

ራሽፎርድ፣ ሳንቾ፣ አንቶኒ፣ ጋርናቾ እና ማላሲያ ዩናይትድን መልቀቅ እንደሚፈልጉ አሳወቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ማርከስ ራሽፎርድ፣ ጀደን ሳንቾ፣ አንቶኒ ሳንቶስ፣ አሌሃንድሮ ጋርናቾ እና ታይረል ማላሲያ ማንቼስተር ዩናይትድን በክረምቱ የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት መልቀቅ እንደሚፈልጉ አሳውቀዋል፡፡ ሁለቱ እንግሊዛዊያን የፊት መስመር ተጫዋቾች ራሽፎርድ እና ሳንቾ እንዲሁም አንቶኒ ከጥር ጀምሮ በውሰት ውል የውድድር ዓመቱን በተለያዩ ክለቦች…

4-3-3 ስፖርት በኢትዮጵያ:

በሃገራችን ኢትዮጵያ በማህበራዊ ሚዲያዎች ስፖርታዊ ሁነቶችን በማጋራት እውቅናን ያገኘው 4-3-3 በኢትዮጵያ ከተመሰረተ ሶስት አመታትን አስመዝግቧል። ይህ የማህበራዊ ድህረ ገጽ ቻናል በስፖርት ቤተሰቡ ተወዳጅ በመሆኑ ፈጣን የሆነ የተከታዮች ቁጥር ያስመዘገበ ሲሆን፡ በቴሌግራም ላይ ስድስት መቶ ሺህ ተከታታዮችን ለማፍራት ጥቂት ሺህ ቁጥሮች ቀርተውታል። በአጠቃላይ በቴሌግራም፣…

ሩብ ፍፃሜ ላይ የደረሰው የክለቦች ዓለም ዋንጫ …

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ አስተናጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው የክለቦች ዓለም ዋንጫ ውድድር አንዳንድ ያልተጠበቁ ውጤቶችን እያስመለከተ ሩብ ፍፃሜ ላይ ደርሷል፡፡ በአዲስ አቀራረብ 32 ቡድኖችን ተሳታፊ በማድረግ ውድድሩን የጀመረው የ2025 የክለቦች ዓለም ዋንጫ ውድድር አሁን ስምንት ቡድኖች ብቻ ቀርተውታል። በውድድሩ ብዙ ርቀት ይጓዛሉ…