Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

ሲዳማ ቡና እና ድሬዳዋ ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሲዳማ ቡና እና ድሬዳዋ ከተማ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል። ቀን 9 ሰዓት በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ሀቢብ ከማል በፍጹም ቅጣት ምት በ45ኛው ደቂቃ ቀዳሚውን ግብ ለድሬዳዋ ከተማ ሲያስቆጥር÷ ሲዳማ ቡናን አቻ ያደረጋትን ግብ ሀብታሙ ታደሰ በ54ኛው ደቂቃ ማስቆጠር ችሏል። የሊጉ መርሐ ግብር ሲቀጥል ምሽት 12 ሰዓት ወላይታ ድቻ እና ባህር ዳር ከተማ ይገናኛሉ።
Read More...

በኖርወይ ኦስሎ ዳይመንድ ሊግ አትሌት የኔዋ ንብረት አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኖርዌይ ኦስሎ በተካሄደው የሴቶች 10 ሺህ ሜትር ዳይመንድ ሊግ ውድድር አትሌት የኔዋ ንብረት አሸንፋለች። አትሌት የኔዋ በ30 ደቂቃ 28 ሰከንድ ከ82 ማይክሮ ሰከንድ በመግባት ነው ቀዳሚ የሆነችው፡፡ አትሌት ጫልቱ ዲዳ በበኩሏ በ30 ደቂቃ 33 ሰከንድ ከ86 ማይክሮ ሰከንድ  በመግባት 3ኛ ደረጃ በመያዝ አጠናቅቃለች፡፡

ብራዚላዊው ኮከብ ቪኒሸስ ጁኒየር …

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘመን ቅብብል በእግር ኳስ ችሎታቸው እና ክህሎታቸው የእግር ኳስ ቤተሰብን የሚያዝናኑ እና ቀልብን የሚስቡ ከዋክብቶች ለዓለም ስታበረክት የቆየችው ብራዚል በአሁኑ ዘመን ካፈራቻቸው ከዋክብቶች መካከል ይጠቀሳል ቪኒሸስ ጁኒየር፡፡ ቪኒሸስ ጁኒየር በእግር ኳስ መድረክ ለመንገስ እና ለመድመቅ በክለቡ ሪያል ማድሪድ ደጋፊዎች ጭምር…

በ35ኛ ሣምንት የፕሪሚየር ሊጉ መርሐ ግብሮች ላይ ማሻሻያ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2017 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ35ኛ ሣምንት መርሐ ግብር የክለቦች ውጤት እና የመጫወቻ ሜዳዎች ያሉበትን ሁኔታ ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት ማሻሻያ ተደርጓል አለ፡፡ በዚህም መሠረት እሁድ ሊደረጉ የነበሩ የሊጉ ጨዋታዎች ቀደም ብለው ቅዳሜ ሰኔ 7 ቀን 2017 ዓ.ም እንዲደረጉ ተወስኗል፡፡ በማግስቱ እሁድ ሰኔ 8 ቀን…

ሙሉጌታ ከበደ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከምንጊዜም ምርጥ ኢትዮጵያውያን የፊት መስመር ተጫዋቾች መካከል አንዱ የነበረው ሙሉጌታ ከበደ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡ የቀድሞ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ኮከብ ሙሉጌታ ከበደ ባጋጠመው ህመም በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ በዛሬው ዕለት ሕይወቱ አልፏል፡፡ ሙሉጌታ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን እና በቅዱስ ጊዮርጊስ ለበርካታ ዓመታት…

ሪያል ማድሪድ ዲን ሁይሰንን አስፈረመ አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሪያል ማድሪድ የመሐል ተከላካይ ስፍራ ተጫዋች የሆነውን ዲን ሁይሰንን ከቦርንማውዝ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ ስፔናዊው ተጫዋቹ በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን በእንግሊዙ ክለብ ቦርንማውዝ በነበረው ቆይታ በሊጉ 32 ጨዋታዎችን አድርጎ ሦስት ግቦችን ያስቆጠረ ሲሆን፤ ሁለት ግብ የሆኑ…

ሀዋሳ ከተማ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሀዋሳ ከተማ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ቢንያም በላይ የሀዋሳ ከተማን ማሸነፊያ ግብ አስቆጥሯል። ረፋድ ላይ በተደረገው ጨዋታ መቐለ 70 እንደርታ እና ኢትዮጵያ ቡና 1…