Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

2 ሺህ መካከለኛ ደረጃ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ተገንብተዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት 2 ሺህ የሚሆኑ መካከለኛ ደረጃ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች መገንባታቸውን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ገለፁ። ባለፉት ስድስት ዓመታት ከ10 ሺህ በላይ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች እድሳት መከናወኑን ጠቅሰው፤ የስፖርት ልማትን ስኬታማ ለማድረግ ህፃናት፣ ታዳጊዎችና ወጣቶችን ማዕከል በማድረግ መካከለኛ ደረጃ ያላቸው ሶስት በአንድ የሚባሉ ስታዲየሞች ተገንብተዋል ብለዋል። ከለውጡ በፊት ተጀምሮ ሲጓተት የነበረው የአደይ አበባ ስታዲየም ግንባታ ቀሪ ስራ ተለይቶ…
Read More...

የ5ኛው ስፖርት ለልማትና ለሠላም ቀን ማጠቃለያ መርሐ-ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ5ኛው ሀገር አቀፍ ስፖርት ለልማት እና ለሠላም ቀን በኦሮሚያ ክልል ደምቢዶሎ ከተማ በተለያዩ ሁነቶች ተከብሯል። የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከኦሮሚያ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ጋር በመተባበር ያዘጋጁት ይህ መርሐ-ግብር፤ የፓናል ውይይትን ጨምሮ በተለያዩ ሁነቶች ተከብሯል። በሁነቶቹ ስፖርት ለሠላምና ለልማት ጉልህ…

የሞሐመድ ሳላህ መንገድ …

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በእግር ኳሱ ዓለም እያስመዘገበ ያለውን ስኬት ተከትሎ ከትውልድ ሀገሩ አልፎ አፍሪካን እያስጠራ ያለውን የወቅቱ ስመ ጥር የእግር ኳስ ጠቢብ ሞሐመድ ሳላህ በወፍ በረር እናስቃኝዎ፡፡ በሀገረ ግብጽ የምትገኘውን የትውልድ መንደሩን ተላብሷት “የናግሪግ ልጅ” እየተባለ መጠሪያ እስከማድረግ የደረሰው፤ ሞሐመድ ሳላህ ከወንድሙ ናስር…

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ25ኛው ሣምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ-ግብር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅዱስ ጊዮርጊስን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም 3:30 ላይ በተካሄደው ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሳይመን ፒተር ባስቆጠራት ብቸኛ ግብ ሦስት ነጥብ ይዞ ወጥቷል። የሊጉ ጨዋታ ቀጥሎ ሲካሄድ ቀን 9 ሰዓት ላይ…

5ኛው ስፖርት ለልማትና ለሠላም ቀን እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 5ኛው ሀገር አቀፍ ስፖርት ለልማት እና ለሠላም ቀን በኦሮሚያ ክልል ደምቢዶሎ ከተማ በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ይገኛል። የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከኦሮሚያ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ጋር በመተባበር የሚከበረው ቀኑ፤ በአካል ብቃት እንቅስቃሴ እና በፓናል ውይይት እየተከበረ መሆኑ ተገልጿል። በፓናል ውይይቱ ላይ…

አትሌት በዳቱ ሂርጳ በፓሪስ ማራቶን አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ በተካሄደው የፓሪስ ማራቶን በሴቶች ኢትዮጵያውያኑ በዳቱ ሂርጳ እና ደራ ዲዳ ተከታትለው በመግባት በበላይነት አጠናቅቀዋል፡፡ አትሌት በዳቱ 2 ሰዓት ከ20 ደቂቃ ከ45 ሰከንድ እንዲሁም ደራ ዲዳ 2 ሰዓት ከ20 ደቂቃ ከ49 ሰከንድ በሆነ ሰዓት 1ኛ እና 2ኛ በመሆን ተከታትለው ገብተዋል፡፡ የወንዶቹን ውድድር ኬንያዊው…

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ 4 ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ32ኛ ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ 4 ጨዋታዎች ይደረጋሉ። የሊጉን ዋንጫ ለማንሳት ይበልጥ እየቀረበ ያለው ሊቨርፑል ቀን 10 ሰዓት ዌስትሃምን በአንፊልድ የሚያስተናግድበት ጨዋታ ይጠበቃል። ሊቨርፑል የዛሬውን ጨዋታ ጨምሮ ከቀሩት ሰባት ጨዋታዎች 9 ነጥብ ማግኘት ከቻለ የሌሎች ክለቦችን ውጤት…