Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

ከዩናይትድ መሰናበት እስከ ባሎንዶር ዕጩነት – ስኮት ማክቶሚናይ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ስኮትላዳዊው የቀድሞ የማንቼስተር ዩናይትድ የመሀል ሜዳ ተጫዋች ስኮት ማክቶሚናይ ከቀያይ ሰይጣኖቹ ጋር ከተለያየ በኋላ ስኬታማ ጊዜን እያሳለፈ ይገኛል፡፡ ተጫዋቹ ባለፈው ክረምት ናፖሊን በተቀላቀለ በመጀመሪያ ዓመቱ የስኩዴቶውን ዋንጫ ከክለቡ ጋር ከማንሳት አልፎ በጣልያን ሴሪ አ የውድድር ዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ ተመርጧል፡፡ ከዩናይትድ ጋር ከተለያየ በኋላ በጣልያን እንደገና የተወለደው ስኮት ማክቶሚናይ በናፖሊ የራሳቸውን ደማቅ ታሪክ ከሰሩ ተጫዋቾች መካከል አንዱ ለመሆን በቅቷል፡፡…
Read More...

ኦስማን ዴምቤሌ እና ላሚን ያማል ለባሎንዶር አሸናፊነት ይጠበቃሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፒኤስጂው ኦስማን ዴምቤሌ እና የባርሴሎናው ላሚን ያማል ለባሎንዶር አሸናፊነት ይጠበቃሉ። በዛሬው ዕለት የ2025 የባሎንዶር፣ ኮፓ፣ ያሲን እና የአሰልጣኞች ሽልማት እጩዎች ይፋ ተደርገዋል። በፈረንጆቹ መስከረም ወር በፓሪስ በሚካሄደው የ2025 የባሎንዶር እጩዎች ዝርዝር ይፋ ሲደረግ ኦስማን ዴምቤሌ፣ ላሚን ያማል እና…

ቪያሪያል የቶማስ ፓርቴን ዝውውር አጠናቀቀ

‎አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቪያሪያል የአርሰናል የመሀል ሜዳ ተጫዋች የነበረው የቶማስ ፓርቴን ዝውውር አጠናቅቋል። ቪያሪያል የ32 ዓመቱን የቀድሞ የመድፈኞች ተጫዋች ቶማስ ፓርቴ በነጻ ዝውውር የግሉ ማድረግ ችሏል። ጋናዊው ተጫዋች በነጻ ዝውውር የስፔኑን ክለብ የተቀላቀለ ሲሆን÷ ለሁለት ዓመታት የሚያቆየውን ኮንትራት መፈራረሙን ዘ አትሌቲክ…

ጀምስ ማዲሰን ለበርካታ ወራት ከሜዳ እንደሚርቅ ተረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቶተንሀም ሆትስፐር አማካይ ጀምስ ማዲሰን ባጋጠመው ጉዳት ምክንያት ለበርካታ ወራት ከሜዳ እንደሚርቅ ክለቡ አረጋግጧል፡፡ ተጫዋቹ ባጋጠመው ጉዳት ከስድስት እስከ ሰባት ወራት ከሜዳ ሊርቅ ይችላል ተብሏል፡፡ የ28 ዓመቱ እንግሊዛዊ ጉዳቱ ያጋጠመው ከቀናት በፊት ቶተንሃም ከኒውካስል ዩናይትድ ጋር ባደረገው የቅድመ ውድድር…

ቲሞቲ ዊሃ ማርሴን ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀድሞ እግር ኳስ ኮከቡ ጆርጅ ዊሃ ልጅ ቲሞቲ ዊሃ የፈረንሳዩን ክለብ ኦሎምፒክ ደ ማርሴን በይፋ ተቀላቅሏል፡፡ የአሜሪካ ብሔራዊ ቡድን የፊት መስመር ተጫዋች ቲሞቲ ዊሃ ከጣሊያኑ ክለብ ጁቬንቱስ ወደ ኦሎምፒክ ደ ማርሴ አምርቷል፡፡ የ25 ዓመቱ ተጫዋች በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ለጁቬንቱስ ባደረጋቸው 30 የጣሊያን ሴሪ…

ቶማስ ሙለር ቫንኩቨርን ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጀርመናዊው ተጫዋች ቶማስ ሙለር ወደ ካናዳ በማቅናት ቫንኩቨርን በይፋ ተቀላቅሏል። የ35 ዓመቱ ሙለር ከበርካታ ዓመታት የባየርን ሙኒክ ቆይታ በኃላ ከጀርመኑ ክለብ ጋር በክረምቱ የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት መለያየቱ ይታወሳል። ሙለር በጀርመኑ ክለብ ባየርን ሙኒክ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግን ጨምሮ የተለያዩ ዋንጫዎችን…

ኤቨርተን ዴውስቡሪ ሀልን ከቼልሲ አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመርሲሳይዱ ክለብ ኤቨርተን ኬርናን ዴውስቡሪ ሀልን ከቼልሲ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ ኤቨርተን ለ26 ዓመቱ ተጫዋች 25 ሚሊየን ፓውንድ እና እየታየ በሚጨመር 4 ሚሊየን ፓውንድ ተጫዋቹን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል፡፡ እንግሊዛዊው አማካይ በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ለቼልሲ በሊጉ 13 ጨዋታዎችን አድርጎ አንድ ለጎል…