ስፓርት
ማንቼስተር ሲቲ ከኒውካስል …
አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በካራባኦ ካፕ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ እና ኒውካስል ዩናይትድ የመልስ ጨዋታቸውን ያካሂዳሉ።
በግማሽ ፍጻሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ወደ ሴንት ጀምስ ፓርክ አቅንቶ 2 ለ 0 ማሸነፍ የቻለው ማንቼስተር ሲቲ በዌምብሌይ ለሚደረገው የፍጻሜ ጨዋታ ለማለፍ ዛሬ ምሽት 5 ሰዓት ላይ ኒውካስልን ያስተናግዳል።
የአምናው ሻምፒየን ኒውካስል ወደ ፍጻሜው ለማለፍ በኢትሀድ ስታዲየም ጠንካራ ፍልሚያ እንደሚያደርግ ይጠበቃል።
በመጀመሪያ ዙር የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ድል አድርጎ የተመለሰው የፔፕ…
Read More...
ነገሌ አርሲ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን አሸነፈ
ነገሌ አርሲ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ18ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ነገሌ አርሲ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡
አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገ ጨዋታ የነገሌ አርሲን የማሸነፊያ ግቦች ከቤ ብዙነህ እና ዳዊት ተፈራ (በፍጹም…
ማንቼስተር ዩናይትድ ፉልሃምን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ24ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በሜዳው ኦልድትራፎርድ ፉልሃምን ያስተናገደው ማቼስተር ዩናይትድ 3 ለ 2 አሸንፏል፡፡
የማንቼስተር ዩናይትድን የማሸነፊያ ግቦች ካሴሜሮ፣ ማቲያስ ኩንሃ እና ቤንጃሚን ሴሼኮ ሲያስቆጥሩ የፉልሃምን ግቦች ራዎል ሄሚኔዝና ኬቪን ከመረብ አሳርፈዋል፡፡…
ፋሲል ከነማ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ18ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ፋሲል ከነማ ቅዱስ ጊዮርጊስን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡
ቀን 10 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገ ጨዋታ የፋሲል ከነማ ቶሎሳ ንጉሴ (በራስ ላይ) ባስቆጠራት ብቸኛ ግብ ሶስት ነጥብ ይዞ ወጥቷል።
በዕለቱ በተደረጉ የሊጉ 18ኛ ሳምንት መርሐ ግብሮች መቐለ…
አርባምንጭ ከተማ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ18ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አርባምንጭ ከተማ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን 2 ለ 1 አሸንፏል፡፡
ቀን 7 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው በዚህ ጨዋታ አርባምንጭ ከተማ ታምራት እያሱ ባስቆጠራቸው ሁለት ግቦች ሶስት ነጥብ ይዞ ወጥቷል።
ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን ከሽንፈት…
አርሰናል ሊድስ ዩናይትድን 4 ለ 0 አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ24ኛ ሳምንት እንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አርሰናል ሊድስ ዩናይትድን 4 ለ 0 በማሸነፍ የፕሪሚየር ሊጉን መሪነት አጠናክሯል፡፡
ምሽት 12 ሰዓት ላይ በኤላንድ ሮድ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ አርሰናል ማርቲን ዙቢሜንዲ እና የሊድሱ በረኛ ካርል ዳርሎ በራሱ ላይ ባስቆጥሯቸው ግቦች 2 ለ 0 እየመራ ወደ እረፍት አምርቷል፡፡…
ዓለም አቀፍ ውድድሮችን ማስተናገድ የሚችለው የጅማ ዩኒቨርሲቲ መዋኛ ገንዳ
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጅማ ዩኒቨርሲቲ ያስገነባው መዋኛ ገንዳ በፊፋ ስታንዳርድ የተገነባ ዓለም አቀፍ ውድድሮችን ማስተናገድ የሚችል ነው አለ የኢትዮጵያ ውኃ ስፖርቶች ፌዴሬሽን።
የፌዴሬሽኑ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ሽመልስ ደፋር እንዳሉት÷ ጅማ ዩኒቨርሲቲ ያስገነባው መዋኛ ገንዳ በፊፋ ስታንዳርድ የተገነባ ዓለም አቀፍ ውድድሮችን ማስተናገድ የሚችል ነው።…