ስፓርት
ማንቼስተር ዩናይትድ ክሪስታል ፓላስን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ13ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ጨዋታ ማንቼስተር ዩናይትድ ክሪስታል ፓላስን 2 ለ 1 አሸንፏል።
ወጥ የሆነ አቋም ማሳየት የተሳነው ማንቼስተር ዩናይትድ ዛሬ 9፡00 ሰዓት ላይ በተደረገ ጨዋታ ክሪስታል ፓላስን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት ረትቷል።
በጨዋታው ክሪስታል ፓላስ ማቴታ ባስቆጠራት ግብ ቀዳሚ ቢሆንም ከእረፍት መልስ ተጠናክረው የገቡት ቀያይ ሰይጣኖቹ በሜሰን ማውንት እና ጆሽዋ ዜርክዚ ግቦች ሶስት ነጥብ ይዘው ወጥተዋል።
የሊጉ መርሐ ግብር ቀጥሎ ሲካሄድ አመሻሽ…
Read More...
ቀይ ቀበሮዎቹ ከ22 ዓመታት በኋላ ወደ አፍሪካ ዋንጫ ለመመለስ…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን (ቀይ ቀበሮዎቹ) ከ22 ዓመት በኋላ ወደ አፍሪካ ዋንጫ ለመመለስ በዛሬው ዕለት ወሳኝ ጨዋታ ያደርጋሉ፡፡
ከ17 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ማጣሪያ ውድድር ቀይ ቀበሮዎቹ ቀን 9 ሰዓት ላይ ከዑጋንዳ ብሄራዊ ቡድን ጋር…
አትሌት ጌታነህ ሞላ በቢሾፍቱ 10 ኪሎ ሜትር ሩጫ ውድድር አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዴሪ አየር ኃይል 90ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን አስመልክቶ ዓለም አቀፍ የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ በቢሾፍቱ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
በ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድሩ በወንዶች ምድብ የመቻሉ አትሌት ጌታነህ ሞላ አሸንፏል፡፡
ቼልሲ ከአርሰናል የሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ13ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በስታምፎርድ ብሪጅ ቼልሲ ከአርሰናል ዛሬ የሚያደርጉት የለንደን የደርቢ በጉጉት ይጠበቃል፡፡
ምሽት 1 ሰዓት ከ30 በሚከናወነው ጨዋታ ሁለቱ የለንደን ክለቦች የሚያደርጉት ፍልሚያ ተጠባቂ ነው፡፡
በሊጉ 1ኛ እና 3ኛ ደረጃ ላይ የሚገኙት ሁለቱ ክለቦች…
ቀይ ቀበሮዎቹ ከ22 ዓመታት በኋላ ወደ አፍሪካ ዋንጫ ለመመለስ…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን (ቀይ ቀበሮዎቹ) ከ22 አመት በኋላ ወደ አፍሪካ ዋንጫ ለመመለስ በነገው ዕለት ወሳኝ ጨዋታ ያደርጋሉ፡፡
ከ17 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ማጣሪያ ውድድር ቀይ ቀበሮዎቹ ነገ 10 ሰዓት ላይ ከዩጋንዳ ብሄራዊ ቡድን ጋር…
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ 5 ጨዋታዎች ይደረጋሉ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ13ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ 5 ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡
በዚህም አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ ብሬንትፎርድ ከበርንሌይ፣ ማንቼስተር ሲቲ ከሊድስ ዩናይትድ እንዲሁም ሰንደርላንድ ከበርንማውዝ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።
የዕለቱ መርሐ ግብር ቀጥሎ ሲካሄድ ምሽት 2 ሰዓት 30 ላይ ኤቨርተን ከኒውካስል ዩናይትድ…
ኮል ፓልመር በለንደን ደርቢ ይሰለፋል
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቼልሲው ኮል ፓልመር ከሁለት ወራት በኋላ ከጉዳት አገግሞ በመጪው እሁድ ቼልሲ አርሰናልን በሚያስተናግድበት ጨዋታ እንደሚሰለፍ ተረጋግጧል፡፡
የቼልሲ አሰልጣኝ ኤንዞ ማሬስካ በሰጡት መግለጫ÷ ፓልመር ከጉዳት አገግሞ የነበረ ቢሆንም በልምምድ ላይ ባጋጠመው የተረከዝ መሰንጠቅ ምክንያት ቡድኑ ከበርንሌይ እንዲሁም በአውሮፓ…