Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

በኦሬዶ ዶሃ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሬዶ ዶሃ ማራቶን በሁለቱም ፆታዎች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ተከታትለው በመግባት አሸንፈዋል። በዚህም በወንዶች ማራቶን አትሌት ታምራት ቶላ 2 ሰዓት ከ5 ደቂቃ ከ37 ሰኮንድ በመግባት የቦታውን ሪከርድ በመስበር አሸንፏል። በውድድሩ ኢትዮጵያዊያኑ አትሌቶች አሰፋ ቦኪ እና ቦኪ ድሪባ ሁለተኛ እና ሦስተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቅቀዋል። እንዲሁም አትሌት ድንቅዓለም አየለ 4ኛ፣ አትሌት ባለው ይሁንልኝ 5ኛ፣ አትሌት ሙሉጌታ ደባሱ 7ኛ፣ አትሌት ደሳለኝ ግርማ 8ኛ፣ አትሌት ውበት ገ/ህይወት 10ኛ…
Read More...

ሴኔጋል ግብጽን በማሸነፍ ለፍጻሜ አለፈች

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ሴኔጋል ግብጽን በማሸነፍ ለፍጻሜ አልፋለች። ምሽት 2 ሰዓት ላይ በተጀመረው ጨዋታ ሴኔጋል ግብጽን 1 ለ 0 ስትረታ ሳዲዮ ማኔ የማሸነፊያ ግቧን ከመረብ አሳርፏል። ውጤቱን ተከትሎ ለፍጻሜ ያለፈችው ሴኔጋል ከሞሮኮ እና ናይጀሪያ አሸናፊ…

የአፍሪካ ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች ዛሬ ይካሄዳሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች በዛሬው ዕለት ይካሄዳሉ። ዛሬ ምሽት 2፡00 ሰዓት ላይ በሚደረገው የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ የ2021 የአፍሪካ ዋንጫ የፍጻሜ ተፋላሚዎቹ ሴኔጋል እና ግብጽ ይገናኛሉ። በዚህ ጨዋታ ላይ የቀድሞ የቡድን አጋር የነበሩት የሴኔጋሉ ሳዲዮ ማኔ…

ተጠባቂው የለንደን ደርቢ ጨዋታ ዛሬ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በካራባኦ ካፕ ግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ዛሬ ቼልሲ ከ አርሰናል የሚያደርጉት የለንደን ደርቢ ይጠበቃል። የከተማ ተቀናቃኞቹ አርሰናል እና ቼልሲ በካራባኦ ካፕ ግማሽ ፍፃሜ የመጀመሪያ ጨዋታቸውን በስታምፎርድ ብሪጅ ምሽት 5፡00 ላይ ያደርጋሉ። በአዲስ አሰልጣኝ እየተመሩ ወደ ጨዋታው የሚገቡት ቼልሲዎች በሜዳቸው እና በደጋፊያቸው ፊት…

በዓለም የሀገር አቋራጭ ሻምፒዮና ለተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ አቀባበል ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ ፍሎሪዳ በተካሄደው 46ኛው የዓለም ሀገር አቋራጭ ሻምፒዮና የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል። ዛሬ ጠዋት በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ በተደረገው የአቀባበል ስነ ስርዓት ላይ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ፣ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አትሌት ስለሺ ስህን፣ የኢትዮጵያ…

የ’ልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክ’ የሩጫ ውድድር በደብረብርሃን ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቱሪዝም ሚኒስቴር ከታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የ’ልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክ 2018’ የሩጫ ውድድር በደብረብርሃን ከተማ ተካሂዷል። ውድድሩ ከዚህ በፊት በአራት የተለያዩ ከተሞች ይደረግ የነበረ ሲሆን በዚህ ዓመት ደብረብርሃን እና ሀረርን በማካተት በስድስት ከተሞች ይደረጋል። በስፖርት ቱሪዝምን ማስተዋወቅ…

ኢትዮጵያ ቡና ፋሲል ከነማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ14ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ቡና ፋሲል ከነማን 2 ለ 0 አሸንፏል። ቀን 10፡00 ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም የተካሄደው ጨዋታ በኢትዮጵያ ቡና አሸናፊነት ተጠናቅቋል። በጨዋታው የኢትዮጵያ ቡናን የማሸነፊያ ግቦች ዘላለም አባተ እና አቡበከር አዳሙ ከመረብ ጋር አገናኝተዋል።…