ስፓርት
የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ለአፍሪካ ዋንጫ አለፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን (ቀይ ቀበሮዎቹ) ኬንያን በማሸነፍ ከ22 ዓመታት በኋላ ለአፍሪካ ዋንጫ ማለፋቸውን አረጋግጠዋል፡፡
በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በተደረገው ከ17 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ማጣሪያ የደረጃ ጨዋታ ኢትዮጵያ ኬንያን 3 ለ 0 አሸንፋለች፡፡
የቀይ ቀበሮዎቹን ግቦች ዳዊት ካሳው፣ ቢኒያም አብረሃ እና ብሩክ እይላቸው በሁለተኛው አጋማሽ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡
በዚህም መሰረት ውድድሩን በሦስተኛነት ማጠናቀቅ…
Read More...
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ሦስት ጨዋታዎች ይደረጋሉ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ14ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት ሦስት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡
ምሽት 4 ሰዓት 30 ላይ ማንቼስተር ሲቲ ወደ ክራቨን ኮቴጅ አቅንቶ ከፉልሃም ጋር ጨዋታውን ያደርጋል፡፡
በምሽቱ ጨዋታ ባለሜዳው ፉልሃም በሊጉ 3ኛ ተከታታይ ድሉን ለማሳካት ብርቱ ፉክክር ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ሁለቱ…
ማዕድንና ኢንዱስትሪ መስፈንጠሪያ፤ ዲጂታል ኢኮኖሚ ደግሞ ማስተሳሰሪያ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማዕድን እና ኢንዱስትሪ ዘርፎች መስፈንጠሪያ፤ ዲጂታል ኢኮኖሚ ደግሞ ማስተሳሰሪያ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ 'በመደመር መንግሥት ዕይታ የዘርፎች እመርታ' በሚል ርዕስ ለብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በሰጡት ስልጠና ላይ እንዳሉት፤ የማዕድን ዘርፍ ፈጣን እና ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ…
ቼልሲ እና አርሰናል አቻ ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ13ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ተጠባቂው የቼልሲ እና አርሰናል ጨዋታ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቋል።
ምሽት 1 ሰዓት ከ30 ላይ በስታንፎርድ ብሪጅ በተካሄደው የለንደን ደርቢ የቼልሲን ግብ ቻሎባህ ሲያስቆጥር፤ የአርሰናልን የአቻነት ግብ ሜሪኖ ከመረብ አሳርፏል።
በ38ኛው ደቂቃ ላይ ካይሴዶን…
የዕድገት መሰላልን ደረጃ በደረጃ ለመውጣት መሞከር ጉልበት ያባክናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዕድገት መሰላልን ደረጃ በደረጃ ለመውጣት መሞከር ሀብትና ጉልበት ያባክናል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ 'በመደመር መንግሥት ዕይታ የዘርፎች እመርታ' በሚል ርዕስ ለብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ሰጥተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሰጡት ስልጠና ላይ…
ሊቨርፑል ዌስትሃም ዩናይትድን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ13ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሊቨርፑል ዌስትሃም ዩናይትድን 2 ለ 0 አሸንፏል።
በውጤት መዋዠቅ ላይ የሚገኘው ሊቨርፑል ዛሬ ምሽት 11፡05 ላይ ከሜዳው ውጪ ባደረገው ጨዋታ ዌስትሃም ዩናይትድን 2 ለ 0 አሸንፏል።
የሊቨርፑልን የማሸነፊያ ግቦች አሌክሳንደር ኢሳክ እና ኮዲ ጋክፖ ከመረብ ማገናኘት…
የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በዩጋንዳ ተሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ከ17 ዓመት በታች ውድድር በግማሽ ፍጻሜ ዩጋንዳ ኢትዮጵያን 3 ለ 0 አሸንፋለች።
የምድብ ውድድሩን በበላይነት በማጠናቀቅ ወደ ግማሽ ፍጻሜ ያለፈው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በዩጋንዳ አቻው ተሸንፏል።
በመጀመሪያው የጨዋታ አጋማሽ ተመጣጣኝ በሆነ ፉክክር…