Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

የአፍሪካ ሀገራት የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታዎች…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ በጋራ ለሚያስተናግዱት የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ለማለፍ የአፍሪካ ሀገራት ማጣሪያ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታዎች ከነገ ጀምሮ ይደረጋሉ፡፡ በማጣሪያው ምድቦቻቸውን እየመሩ የሚገኙት አራቱ የሰሜን አፍሪካ ሀገራት ግብጽ፣ ሞሮኮ፣ ቱኒዚያ እና አልጄሪያ ከወዲሁ የዓለም ዋንጫ ትኬታቸውን ቆርጠዋል፡፡ ኢትዮጵያ የምትገኝበትን ምድብ -1 በ23 ነጥቦች እየመራች የምትገኘው ግብጽ በነገው ዕለት ከጊኒ ቢሳው ጋር ከምታደርገው የምድብ የመጨረሻ ጨዋታ አስቀድማ ማለፏን አረጋግጣለች፡፡…
Read More...

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሜዳ ለውጥ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ ሊደረጉ የነበሩ የፕሪሚየር ሊጉ የመጀመሪያ ጨዋታዎች የሜዳ ለውጥ ተደርጎባቸዋል አለ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር፡፡ የ2018 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የመጀመሪያ ዘጠኝ ሳምንታት ውድድር በአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ከተማ እንደሚደረግ ተገልጾ እንደነበር ማህበሩ አስታውሷል፡፡ ነገር ግን በአሁኑ ወቅት…

የቦካ ጁኒየርስ አሰልጣኝ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአርጀንቲናው ክለብ ቦካ ጁኒየርስ ዋና አሰልጣኝ ሚጉኤል ሩሶ በ69 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ በፈረንጆቹ 2017 ጀምሮ የፕሮስቴት ካንሰር ታማሚ ሆነው የቆዩት አሰልጣኙ÷ ባለፉት ዓመታት ከሕመማቸው ጋር እየተጋሉ ሥራቸውን ሲያከናውኑ እንደነበር ክለቡ አስታውቋል፡፡ ሚጉኤል ሩሶ ላበረከቱት አስተዋጽኦ…

ሩበን አሞሪም በ3 ዓመታት ውስጥ ምርጥ አሰልጣኝነቱን ማሳየት አለበት – ሰር ጂም ራትክሊፍ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማንቼስተር ዩናይትድ ባለድርሻ የሆኑት ሰር ጂም ራትክሊፍ አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም በሚቀጥሉት ሶስት ዓመታት ውስጥ ምርጥ አሰልጣኝነቱን ማሳየት አለበት አሉ፡፡ ሰር ጂም ራትክሊፍ አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም በማንቼስተር ዩናይትድ ቤት በቂ ጊዜ እንደሚሰጠው ገልጸው፤ ታላቅ አሰልጣኝ መሆኑን ለማረጋገጥ ሶስት ዓመታት ያስፈልጉታል…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጊኒ ቢሳውን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2026 የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ 9ኛ ጨዋታ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጊኒ ቢሳውን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ራምኬል ጀምስ በመጀመሪያው አጋማሽ አስቆጥሯል፡፡ ዋልያዎቹ በማጣሪያው ካደረጓቸው 9 ጨዋታዎች ሁለቱን ሲያሸንፉ፤ በሶስቱ አቻ እንዲሁም በአራቱ…

ክርስቲያኖ ሮናልዶ የመጀመሪያው የእግር ኳስ ቢሊየነር ሆነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖርቹጋላዊው ኮከብ ክርስቲያኖ ሮናልዶ የመጀመሪያው የእግር ኳስ ቢሊየነር ሆኗል፡፡ የአምስት ጊዜ የባሎንዶር አሸናፊው ክርስቲያኖ ሮናልዶ የተጣራ የሀብት መጠን 1 ነጥብ 4 ቢሊየን ዶላር መድረሱን የብሉምበርግ ዘገባ አመላክቷል፡፡ ተጨዋቹ ከሳዑዲው ክለብ አል ናስር የሚያገኘው 300 ሚሊየን ፓውንድ ክፍያ እና ከሌሎች…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የምድብ 9ኛ ጨዋታውን ያደርጋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ 9ኛ ጨዋታውን በዛሬው ዕለት ከጊኒ ቢሳው ጋር ያደርጋል፡፡ ከ2026ቱ ዓለም ዋንጫ ውድድር ውጪ መሆኑን አስቀድሞ ያረጋገጠው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን መርሐ ግብር ለማሟላት ነው ጨዋታውን የሚያካሂደው፡፡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በማጣሪያው ካደረጋቸው 8 ጨዋታዎች…