Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

የኢትዮጵያ ፖሊስ በምስራቅ አፍሪካ ፖሊስ አዛዦች ኅብረት ድርጅት የስፖርት ውድድር በጦር ውርወራ አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ5ኛው የምስራቅ አፍሪካ ፖሊስ አዛዦች ኅብረት ድርጅት የስፖርት ውድድር የኢትዮጵያ ፖሊስ በሴቶች የጦር ውርወራ የፍጻሜ ውድድር 1ኛ እና 2ኛ በመውጣት አሸናፊ ሆኗል። በውድድሩ የኬኒያ ፖሊስ 3ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቋል። በወንዶች ጦር ወርወራ የኬኒያ ፖሊስ 1ኛ እና 2ኛ ደረጃን ይዞ ሲያጠናቅቅ የኢትዮጵያ ፖሊስ 3ኛ ደረጃን በመያዝ ማጠናቀቅ ችሏል። የኬኒያ ፖሊስ በ200 ሜትር ሩጫ በሴቶች ከ1ኛ እስከ 3ኛ በመውጣት ሲያሸንፉ÷ በወንዶች የኬኒያ ፖሊስ 1ኛ እና 3ኛ ደረጃን ይዘው…
Read More...

አርሰናል በፒኤስጂ ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ግማሽ ፍጻሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ፒኤስጂ ከሜዳው ውጪ ተጉዞ አርሰናልን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። የፒኤስጂን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ፈረንሳዊው የፊት መስመር ተጫዋች ኦስማን ዴምቤሌ ከመረብ አሳርፏል። የሁለቱ ቡድኖች የመልስ ጨዋታ በቀጣይ ሳምንት ረቡዕ ምሽት በፓርክ ደ ፕሪንስ ስታዲየም…

አርሰናል ከፒኤስጂ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የግማሽ ፍጻሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ አርሰናል በሜዳው ኤሚሬትስ ምሽት 4 ሰዓት ላይ የፈረንሳዩን ክለብ ፒኤስጂን ያስተናግዳል። የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል በሩብ ፍጻሜው ሪያል ማድሪድን በማሸነፍ ለግማሽ ፍጻሜው ሲበቃ ፒኤስጂ በበኩሉ የእንግሊዙን አስቶንቪላ በድምር ውጤት በመርታት ግማሽ ፍጻሜውን…

በሴቶች የ1 ሺህ 500 ሜትር የሩጫ ውድድር የኢትዮጵያ ፖሊስ አትሌቶች ከ1 እስከ 3 በመያዝ አጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ በተጀመረው 5ኛው የምሥራቅ አፍሪካ ፖሊስ አዛዦች ኅብረት ድርጅት ስፖርት ውድድር የሴቶች 1 ሺህ 500 ሜትር የሩጫ ውድድር የኢትዮጵያ ፖሊስ አትሌቶች ከአንድ እስከ ሦስት በመውጣት አሸንፈዋል፡፡ በሌላ በኩል በወንዶች የአራት በ400 ሜትር የዱላ ቅብብል የኬኒያ ፖሊስ፣ የኢትዮጵያ ፖሊስ እና የታንዛንያ ፖሊስ ከአንድ…

የኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ድሬዳዋ ከተማ ጨዋታ በድጋሚ ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ25ኛ ሣምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተስተካካይ መርሐ-ግብር የነበረው የኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ድሬዳዋ ከተማ ጨዋታ በድጋሚ ተራዝሟል፡፡ በሐዋሳ ከተማ በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት ጨዋታው በዕለቱ ሳይደረግ ተራዝሞ የነበረው ጨዋታ ዛሬ ደግሞ 84ኛ ደቂቃ ላይ የስታዲየሙ መብራት ሊበራ ባለመቻሉ ጨዋታው ተቋርጦ በድጋሚ…

ማንቼስተር ዩናይትድ ከበርማውዝ  ጋር አቻ ተለያየ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ማንቼስተር ዩናይትድ ከሜዳው ውጪ ተጉዞ ከበርንማውዝ ጋር ያደረገውን ጨዋታ አንድ አቻ በሆነ ውጤት አጠናቅቋል፡፡ የበርንማውዝን ግብ  ሴሜኒዮ በመጀመሪያው አጋማሽ ሲያስቆጥር፤ ሆይሉንድ ማንቼስተር ዩናይትድን አቻ ያደረገች ግብ በጨዋታው መጠናቀቂያ ከመረብ አሳርፏል፡፡…

ሲዳማ ቡና በኢትዮጵያ ዋንጫ ለፍጻሜ አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ሲዳማ ቡና መቻልን በመለያ ምት 7 ለ 6 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ውጤቱን ተከትሎ ሲዳማ ቡና በፍፃሜው ከወላይታ ድቻ ጋር ይገናኛል፡፡ ወላይታ ድቻ ትናንት በግማሽ ፍፃሜው ሸገር ከተማን በማሸነፍ ለፍጻሜ መብቃቱ ይታወቃል፡፡ የዛሬው የሲዳማ ቡና እና መቻል ጨዋታ መደበኛ ክፍለ…