Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

በሽርፍራፊ ሰከንድ የተገኘው ዋንጫ ሲታወስ…

‎አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ሲቲ ከ44 ዓመታት በኋላ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን የሆነበት የ2012ቱ የኢትሃድ የመጨረሻ ደቂቃ ድራማዊ ክስተት የሚዘነጋ አይደለም፡፡ ሁለቱ የማንቼስተር ከተማ ክለቦች እኩል 86 ነጥቦችን በመያዝ የሊጉን ዋንጫ ለማሳካት የመጨረሻው ሳምንት ላይ የተገኙበት የ2011/12 የውድድር ዓመት እጅግ አጓጊ ነበር፡፡ በወቅቱ እስከ 32ኛ ሳምንት ድረስ ማንቼስተር ዩናይትድ የከተማ ተቀናቃኙን ማንቼስተር ሲቲ በ8 ነጥቦች ልዩነት በማስከተል ሊጉን ሲመራ እንደነበር ይታወሳል፡፡…
Read More...

በሞሮኮ የራባት ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ በተካሄደ የራባት ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ በበላይነት አሸንፈዋል፡፡ በወንዶች ምድብ አትሌት ቦኪ ዲሪባ 2 ሰዓት ከ7 ደቂቃ ከ52 ሴኮንድ በመግባት ውድድሩን በበላይነት አጠናቅቋል፡፡ አትሌት ቶልቻ ተፈራ 2 ሰዓት ከ8 ደቂቃ ከ27 ሴኮንድ በመግባት 2ኛ እንዲሁም አትሌት ጫሉ ዴሶ 3ኛ…

አርሰናል ዌስትሃም ዩናይትድን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናከረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ36ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አርሰናል ዌስትሃም ዩናይትድን 1 ለ 0 በማሸነፍ መሪነቱን አጠናክሯል፡፡ ምሽት 12 ሰዓት ከ30 በተደረገ ጨዋታ የአርሰናል ግብ ሊያንድሮ ትሮሳርድ አስቆጥሯል፡፡ ውጤቱን ተከትሎም አርሰናል ነጥቡን ወደ 79 ከፍ በማድረግ ከተከታዩ ማንቼስተር ሲቲ ጋር ያለውን የነጥብ…

ለሀላባ ከተማ ተጫዋቾች ሽልማት ተበረከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀላባ ከተማ አስተዳደር የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ አሸናፊ ለሆነው የሀላባ ከተማ ተጫዋቾች የገንዘብ እና የቤት መስሪያ ቦታ ሽልማት አበርክቷል፡፡ የ2018 የኢትዮጵያ ከፍተኛ አጠቃላይ የዋንጫ አሸናፊ የሆነው ሀላባ ከተማ ክለብ ወደ ሀላባ ከተማ ሲገባ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል። ክለቡ ወደ 2019 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር…

የአየር ንብረት ለውጥ ለ2026ቱ የዓለም ዋንጫ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አስቸጋሪ የአየር ሁኔታ ሊካሄድ ጥቂት ጊዜያት ለቀረው የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ውድድር ፈተና ሊሆን እንደሚችል ተጠቆመ። ውድድሩን በሚያስተናግዱ አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ያለው የአየር ንብረት በከፍተኛ ሙቀት፣ በነጎድጓዳማ ዝናብ እና በሰደድ እሳት የሚታወቅ መሆኑ ከውድድሩ መጀመር አስቀድሞ በርካቶችን እያሳሰበ ይገኛል።…

ዌስትሃም ዩናይትድ ከአርሰናል…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ36ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር የሊጉ መሪ አርሰናል ከሜዳው ውጪ ተጉዞ ምሽት 12 ሰዓት ከ30 ላይ ከዌስትሃም ዩናይትድ ጋር ጨዋታውን ያደርጋል። አርሰናል 76 ነጥቦችን በመሰብሰብ ሊጉን እየመራ ሲሆን፥ ተጋጣሚው ዌስትሃም ዩናይትድ በበኩሉ 36 ነጥቦችን በመሰብሰብ 18ኛ ደረጃን በመያዝ ወራጅ ቀጣና ላይ…

ኤልክላሲኮ – ባርሴሎና የቡድን አንድነቱን ካጣው ሪያል ማድሪድ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ35ኛ ሳምንት የስፔን ላሊጋ መርሐ ግብር ባርሴሎናን ከሪያል ማድሪድ የሚያገናኘው ኤልክላሲኮ ዛሬ ምሽት 4 ሰዓት በካምፕ ኑ ይደረጋል፡፡ በቀደሙት ዓመታት ኤልክላሲኮ በከፍተኛ ጉጉት የሚጠበቅና ከፍተኛ ፉክክር የሚታይበት መርሐ ግብር ነበር፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የሁለቱ ቡድኖች የእርስ በርስ ግንኙነት በቀደሙት ዓመታት…