Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

ካለፉት 7 ጨዋታዎች በስድስቱ የተሸነፈው ሊቨርፑል…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል በሁሉም ውድድሮች ካደረጋቸው ያለፉት ሰባት ጨዋታዎች በስድስቱ ሽንፈት አስተናግዷል፡፡ ከእነዚህም መካከል አራት ተከታታይ ሽንፈት ያስተናገደው ደግሞ በፕሪሚየር ሊጉ ነው፡፡ ከሊጉ ጨዋታዎች በተጨማሪ በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ በጋላታሳራይ የተሸነፉት ቀዮቹ፥ በካራባኦ ካፕ በክሪስታል ፓላስ ተሸንፈው ከውድድሩ ውጪ ሆነዋል፡፡ በሁሉም ውድድሮች ባደረጋቸው ያለፉት ሰባት ጨዋታዎች 14 ግቦች የተቆጠሩበት ሲሆን፥ ባለፉት 10 ጨዋታዎች መረቡን ሳያስደፍር መውጣት…
Read More...

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጠቅላላ ጉባዔውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን 17ኛ ጠቅላላ ጉባዔውን በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ በጉባዔው የ2017 እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት እየተደረገ ሲሆን፥ በበጀት ዓመቱ አጠቃላይ ገቢው ከ357 ሚሊየን ብር በላይ መሆኑ በሪፖርቱ ተመላክቷል፡፡ በ2016 በጀት ዓመት 27 ሚሊየን ብር ኪሳራ ያጋጠመው ፌዴሬሽኑ፥ ባለፈው…

በቆመ ኳስ አጠቃቀሙ እየተሞካሸ የሚገኘው ጋብርኤል ማጋሌሽ…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቆመ ኳስ አጠቃቀሙ እየተሞካሸ የሚገኘው የአርሰናል የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች ጋብርኤል ማጋሌሽ። አርሰናል በክፍት ጨዋታ ግብ ማስቆጠር ሲሳነው የመጨረሻ ካርዱ በማድረግ የሚመዘው ተጫዋች ሆኗል ጋብርኤል ማጋሌሽ፡፡ የተወለደው በፈረንጆቹ 1997 በብራዚል ሳኦፖሎ ሲሆን÷ የእግር ኳስ ሕይወቱን የጀመረው…

ሀዋሳ ከተማ ወላይታ ድቻን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ3ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሀዋሳ ከተማ ወላይታ ድቻን 2 ለ 1 አሸንፏል፡፡ ቀን 9 ሰዓት በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሁለቱንም የሀዋሳ ከተማ የማሸነፊያ ግቦች ያሬድ ብሩክ አስቆጥሯል፡፡ ወላይታ ድቻን ከመሸነፍ ያልታደገችዋን ብቸኛ ግብ ደግሞ ካርሎስ ዳምጠው ከመረብ…

በ2 ሚሊየን ፓውንድ ዩናይትድን የተቀላቀለው ኤድዊን ቫንደርሳር…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ በክለቡ ታሪክ ከተመለከታቸው ምርጥ ግብ ጠባቂዎች መካከል አንዱ የሆነው ኤድዊን ቫንደርሳር ዩናይትድን የተቀላቀለው በ2 ሚሊየን ፓውንድ ብቻ ነበር፡፡ በ1990ዎቹ መጀመሪያ ላይ የተጫዋችነት ህይወቱን በሀገሩ ክለብ አያክስ የጀመረው ቫንደርሳር የክለቡ ወርቃማ ትውልድ አባል ነበር፡፡ በፈረንጆቹ 1995…

በ2ኛው የኢትዮጵያ ወጣቶች ኦሊምፒክ የአትሌቲክስ ውድድር ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2ኛው የኢትዮጵያ ወጣቶች ኦሊምፒክ ጨዋታዎች የአትሌቲክስ ውድድር በነገው ዕለት ይጀመራል። በ19 የስፖርት ዓይነቶች የሚካሄደው 2ኛው የኢትዮጵያ ወጣቶች የኦሊምፒክ ጨዋታዎች ባሳለፍነው ቅዳሜ በአዲስ አበባ ስታዲየም መጀመሩ ይታወቃል፡፡ በወጣቶች ኦሊምፒኩ የአትሌቲክስ ውድድሮች ነገ የሚጀምሩ ሲሆን፥ 187 ወንዶች እና…

ኢትዮጵያ ቡና እና ባህርዳር ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ3ኛ ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ቡና እና ባህርዳር ከተማ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡ ቀን 10 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሁለቱ ክለቦች ነጥብ ተጋርተው ወጥተዋል፡፡ በአዲስ አበባ ስታዲየም አስቀድሞ በተደረገ በሌላ የሊጉ ጨዋታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ አርባ…