Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

አትሌት ሰለሞን ባረጋ በቶኪዮ የግማሽ ማራቶን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጃፓን ቶኪዮ በተካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር አትሌት ሰለሞን ባረጋ አሸንፏል። አትሌት ሰለሞን ባረጋ ውድድሩን ለመጨረስ 1 ሰዓት 01 ሰኮንድ ከ21 ማይክሮ ሰኮንድ ፈጅቶበታል፡፡ በሴቶች ዘርፍ በተደረገ ውድድር ደግሞ አትሌት መስከረም ማሞ 3ኛ ደረጃን ይዛ አጠናቃለች። በሌላ ዜና በአምስተርዳም ማራቶን አትሌት ጸጋዬ ጌታቸው 2ኛ እንዲሁም አትሌት ጌታነህ ሞላ 3ኛ ደረጃን ይዘው ውድድራቸውን አጠናቅቀዋል፡፡ አትሌት ጸጋዬ ጌታቸው ባለፈው ዓመት የውድድሩ አሸናፊ እንደነበር…
Read More...

በአምስተርዳም ማራቶን አትሌት አይናለም ደስታ አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ50ኛው በኔዘርላንድስ አምስተርዳም ማራቶን የሴቶች ውድድር አትሌት አይናለም ደስታ አሸንፋለች፡፡ በውድድሩ ብርቱካን ወልዴ 2ኛ ስትወጣ መቅደስ ሽመልስ 3ኛ ደረጃን ይዛ አጠናቃለች፡፡ ውጤቱን ተከትሎ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ላለፉት ሦስት ተከታታይ ዓመታት የአምስተርዳም ማራቶንን ማሸነፍ ችለዋል፡፡ የአምስተርዳም…

የአዲስ አበባ 30 ኪሎ ሜትር ሩጫ ውድድር ተካሔደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 29ኛው የፔፕሲ አዲስ አበባ 30 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር ተካሂዷል፡፡ መነሻውን  እና  መድረሻውን ሰሚት ለስላሳ ፋብሪካ ባደረገው ውድድር በወንዶች አትሌት አበባው ደሳለኝ ከመቻል በቀዳሚነት በመግባት ውድድሩን ሲያሸንፍ፤ በግል የተወዳደሩት አትሌት አስራር ሀይረዲን እና ቶልቻ ተፈራ ሁለተኛ እና ሶስተኛ ደረጃን…

ሊቨርፑል ከማንቼስተር ዩናይትድ …

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ8ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሊቨርፑል በሜዳው አንፊልድ ሮድ ማንቼስተር ዩናይትድን የሚያስተናግድበት ጨዋታ ይጠበቃል፡፡ የሊጉን ዋንጫ በተመሳሳይ 20 ጊዜ ማሳካት የቻሉትን ሁለቱን ቡድኖች በሚያገናኘው ጨዋታ÷ ወቅታዊ ብቃታቸው ተመጣጣኝ ባይሆን እንኳን በየትኛውም አጋጣሚ እርስ በርስ የሚያደርጉት ጨዋታ ከፍተኛ…

ቼልሲ ኖቲንግሃም ፎረስትን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ቼልሲ ኖቲንግሃም ፎረስትን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። የሊጉ 8ኛ ሳምንት መርሐ ግብር የመጀመሪያ ጨዋታ ቼልሲ ኖቲንግሃም ፎረስትን በሜዳው እና በደጋፊው ፊት ነው ያሸነፈው። በመጀመሪያው የጨዋታ አጋማሽ ምንም ግብ ማስቆጠር ያልቻሉት ቼልሲዎች በሁለተኛው አጋማሽ ሁለት ተጫዋቾችን በመቀየርና…

በተጠባቂ ጨዋታዎች የሚመለሰው የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ …

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 8ኛ ሳምንቱ ላይ የደረሰው የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ከሀገራት ጨዋታዎች በኋላ ዛሬ ሲመለስ በሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ በውድድር ዓመቱ ጥሩ ጅማሮ ላይ የማይገኘው ኖቲንግሃም ፎረስት ቀን 8 ሰዓት ከ30 በሜዳው ቼልሲን በሚያስተናግድበት ጨዋታ የሊጉ 8ኛ ሳምንት መርሃ ግብር ይጀምራል፡፡ ኖቲንግሃም ፎረስት…

የስፖርት ዘርፉን ለማጠናከር በትኩረት እየተሰራ ነው – አቶ አወሉ አብዲ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወሉ አብዲ የስፖርት ዘርፉን ለማጠናከር በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ፡፡ 20ኛው የኦሮሚያ ስፖርት ምክር ቤት ጉባዔ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ አቶ አወሉ አብዲ በመድረኩ እንዳሉት÷ እንደ ሀገር ለስፖርት ዘርፉ የተሰጠውን ትኩረት ተከትሎ የክልሉ መንግስት የስፖርት…