የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትሯ ከቻይና የኮንስትራክሽን ተቋማት ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ ከቻይና መንግስት የኮንስትራክሽን ተቋማት ፕሬዚዳንቶች እና ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ።
በውይይቱ በመጭዎቹ 10 ዓመታት ኢትዮጵያ በኮንስትራክሽን ዘርፍ ልትደርስበት…