Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች አመራሮች አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት እና በአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር የሚንቀሳቀሱ የተፎካካሪ ፓርቲ አመራሮች በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ፡፡

ከችግኝ ተከላው በተጨማሪ የቤት እድሳት መርሐ-ግብር ማስጀመራቸውን የቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ ሞገስ ባልቻ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ገልጸዋል፡፡

በዚሁ ወቅትም “ያለችን ሀገር አንድ መሆኗን በመገንዘብ በጋራ ዐሻራችንን እናኑር፤ እናልማት፤ እናበልጽጋት” ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.