Fana: At a Speed of Life!

ወ/ሮ ፈትያ አደም የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈጉባዔ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ወይዘሮ ፈትያ አደም የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አፈጉባዔ ሆነው ተሹመዋል።

ወይዘሮ ፈትያ አደም በፉድ ኒውትሬሽን የመጀመሪያ ድግሪ ያላቸው ሲሆኑ÷ በተለያዩ የስልጣን እርከን አገልግለዋል።

አፋ ጉባዔዋ ስልጣኑን ከቀድሞ የምክር ቤቱ አፈጉባዔ ወይዘሮ ፈጡም ሙስጠፋ በተረከቡበት ግዜ የመረጣቸው ህዝብን በቅንነት ለማገልገል ቃል ገብተዋል።

ምክር ቤቱ ወይዘሮ ከሪማ አሊን በምክትል አፈጉባኤነት ሹሟል።

በእዮናዳብ አንዱዓለም

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.