ሠንደቅ ዓላማና ሠራዊቱ ከቃል እስከ ሕይወት መስዋዕትነት የተገመደ ትስስር አላቸው – ጄ/ል ጌታቸው ጉዲና
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሠንደቅ ዓላማ እና መከላከያ ሠራዊት ከቃል እስከ ሕይወት መስዋዕትነት የተገመደ ትስስር አላቸው አሉ ጄኔራል ጌታቸው ጉዲና።
18ኛው ብሄራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን "ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብሥራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣…