Fana: At a Speed of Life!

ሁለንተናዊ የተቋም ማዘመን ስራችን ተጠናክሮ ይቀጥላል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለንተናዊ የተቋም ማዘመን ስራችን ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ። ‎ ‎የተሟላ ሁለገብ አገልግሎት መስጠት የሚችለው የቆሬ ሜንተናንስና ዕድሳት ማዕከል ተመርቋል። በዚህ ወቅት ፊልድ…

የኢትዮጵያን ከፍታ ለማረጋገጥ በምክክር ችግሮችን በመፍታት ልብ ለልብ ተገናኝቶ መጓዝ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የኢትዮጵያን ከፍታ ለማረጋገጥ በምክክር ችግሮችን በመፍታት እጅ ለእጅ ተያይዞና ልብ ለልብ ተገናኝቶ መጓዝ ይገባል አለ። ምክክር ኮሚሽኑ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተውጣጡ ተወካዮች የተሳተፉበት የቅድመ…

ኤሮ ዓባይ የድሮን ማምረቻ ለኢትዮጵያ ወታደራዊ አቅም …

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኤሮ ዓባይ የድሮን ማምረቻ የኢትዮጵያን ወታደራዊ አቅም አንድ ርምጃ ከፍ ያደርጋል፡፡ በቅርቡ በተካሄዱ እና እየተካሄዱ ባሉ የዓለም ጦርነቶች ከእግረኛ እና የምድር ላይ ውጊያ ይልቅ አብዛኛዎቹ በአየር ላይ እና በሳይበር የሚደረጉ ጦርነቶች ናቸው፡፡…

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ለሠራተኞችና በጡረታ ለተሰናበቱ አባላቱ ማዕድ አጋራ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ለሠራተኞችና በጡረታ ለተሰናበቱ አባላቱ ማዕድ አጋርቷል። አገልግሎቱ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በላከው መረጃ እንዳመለከተው፤ ጳጉሜን 2 ቀን 2017 ዓ.ም የሚከበረውን የህብር ቀንና አዲሱን ዓመት ምክንያት…

በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት የቀድሞ ስራ አስኪያጅና ምክትል ስራ አስኪያጅ ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማይገባቸውን ጥቅም ለማግኘት ጉቦ በመቀበል በተጠረጠሩት የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት የቀድሞ ስራ አስኪያጅ እና ምክትል ስራ አስኪያጅ ላይ ክስ ተመሰረተ፡፡ ተከሳሾቹ፥ የግል ተበዳይ ከአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ጋር ያለው ውል እንዲታደስለት…

ጳጉሜን 1 ሀገራችንን ወደ ብልፅግና ለማድረስ የጽናት መንፈሳችንን የምናድስበት ይሆናል – አይሻ መሀመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጳጉሜን 1 ኢትዮጵያውያን በቁርጠኝነት እና አንድነት ሀገራችንን ወደ ላቀ የብልፅግና ከፍታ ለማድረስ የጽናት መንፈሳችንን የምናድስበት ዕለት ይሆናል አሉ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር)፡፡ ጳጉሜን 1 የጽናት ቀንን ለማክበር የመከላከያ…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ እቅዶችን በተጨባጭ ተግባራት እያሳየች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ እቅዶችን በተጨባጭ ተግባራት እያሳየች ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። የአፍሪካ ወጣቶች የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። በጉባኤው መክፈቻ ላይ ምክትል…

ዋልያዎቹ ከፈርኦኖቹ …

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን እና የግብፅ ብሄራዊ ቡድን በ3ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ ላይ መገናኘታቸው ይታወሳል፡፡ ኢትዮጵያ ካዘጋጀቻቸው የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታዎች መካከል ሶስተኛው የአፍሪካ ዋንጫ ተጠቃሽ ነው፡፡ ሁለቱ ብሄራዊ ቡድኖች…

የመውሊድ በዓል ሲከበር በተለመደው የመረዳዳት ባህል ሊሆን ይገባል – ጉባኤው

አዲስአበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ1 ሺህ 500ኛው የመውሊድ በዓል ሲከበር በተለመደው ኢትዮጵያዊ የመረዳዳት ባህል ሊሆን አለ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ። ጉባኤው ለእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1 ሺህ 500ኛው የነብዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) መውሊድ መታሳቢያ በዓል…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ1 ሺህ 500ኛው የመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል። እንኳን ለ1 ሺህ 500ኛው…