የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙ በሥራ እድል ፈጠራ ዘርፍ አበረታች ውጤት እያስገኘ ነው – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር በቀል የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙ በሥራ እድል ፈጠራ ዘርፍ አበረታች ውጤት እያስገኘ ነው አሉ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል።
በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት አዘጋጅነት በሥራ እድል ፈጠራ ላይ ያተኮረው ስለኢትዮጵያ የፓናል ውይይት በአዳማ…