በሀገራዊ ምክክሩ የ2ኛው ቀን የፌዴራል ተቋማትና ማኅበራት አጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገራዊ ምክክሩ የፌዴራል ተቋማትና ማኅበራት አጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ ዛሬም ቀጥሎ እየተካሄደ ይገኛል።
በሰባት ቡድኖች ተካፋፍለው ትናንት በአጀንዳ ሐሳቦቻቸው ላይ ሲመክሩ የነበሩት ተወያዮቹ÷ ዛሬ በቡድኑ አባሎቻቸው የተሰበሰቡ አጀንዳዎችን…