Fana: At a Speed of Life!

በሀገራዊ ምክክሩ የ2ኛው ቀን የፌዴራል ተቋማትና ማኅበራት አጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገራዊ ምክክሩ የፌዴራል ተቋማትና ማኅበራት አጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ ዛሬም ቀጥሎ እየተካሄደ ይገኛል። በሰባት ቡድኖች ተካፋፍለው ትናንት በአጀንዳ ሐሳቦቻቸው ላይ ሲመክሩ የነበሩት ተወያዮቹ÷ ዛሬ በቡድኑ አባሎቻቸው የተሰበሰቡ አጀንዳዎችን…

በኦሮሚያ ክልል መዋዕለ ንዋያቸውን ለሚያፈሱ ባለሃብቶች አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ዘርፎች መዋዕለ ንዋያቸውን ለሚያፈሱ ባለሃብቶች አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ። በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ የኢቨስትመንት አማራጮችን ለባለሃብቾች ለማስተዋወቅ ያለመ የክልሉ…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል 32 ሺህ ኩንታል ምርጥ ዘር ለማቅረብ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል 32 ሺህ ኩንታል የተለያዩ ሰብሎች ምርጥ ዘር ለመኸር እርሻ ለማቅረብ እየተሰራ ነው። የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትልና የግብዓት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አስራት አሰፋ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ ለመኸር እርሻ ለማቅረብ…

ከ55 ተቋማት ጋር የፋይዳ መታወቂያን የማስተሳሰር ሥራ ተሰርቷል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋይዳ መታወቂያን ከአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ጋር ለማስተሳሰር በተደረገው ጥረት እስካሁን ከ55 ተቋማት ጋር የፋይዳ መታወቂያን የማስተሳሰር ሥራ ተሰርቷል። የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ጽሕፈት ቤት የስትራቴጂክ ግንኙነት ኃላፊ አቤኔዘር ፈለቀ…

ደረጃቸውን የጠበቁ የትምህርት ተቋማት ተደራሽነትን በማረጋገጥ የትምህርት ጥራት የማሻሻል ስራ ይጠናከራል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ደረጃቸውን የጠበቁ የትምህርት ተቋማት ተደራሽነትን በማረጋገጥ የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ። በትምህርት ሚኒስቴር በጋምቤላ ከተማ ለሚገነቡ ሁለት ሞዴል የሁለተኛ…

ፈረንሳይ በኢትዮጵያ ለንጹህ መጠጥ ውሃ ተደራሽነት ድጋፍ አደርጋለሁ አለች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) ከፈረንሳይ የልማት ድርጅት በኢትዮጵያ ዳይሬክተር ሉዊስ አንቶይን ሶሸ ጋር ተወያይተዋል፡፡ የውሃና ኢኔርጂ ሚኒስቴር የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈፃሚ ጌትነት ጌጡ ለፋና ዲጂታል…

የጸጥታና ደኅንነት ተቋማት ሪፎርሙ ፖሊስ ሀገራዊ ተልዕኮውን በብቃት እንዲወጣ አስችሎታል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል የጸጥታና ደኅንነት ተቋማት ሪፎርም ፖሊስ ሀገራዊ ተልዕኮውን በብቃት እንዲወጣ አስችሎታል ብለዋል። ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ወቅታዊ ጉዳዮችን በማስመልከት ለመገናኛ…

በክልሉ ለመኸር እርሻ የአፈር ማዳበሪያ እየቀረበ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ለ2017/18 የምርት ዘመን መኸር እርሻ በቂ የአፈር ማዳበሪያ ለማቅረብ እየተሰራ ይገኛል። የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትልና የግብዓት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አስራት አሰፋ ለፋና ዲጂታል እንደገለጹት÷ ለአርሶ አደሩ…

በምስራቅ አፍሪካ ፍልሰትን ለመቆጣጠር የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምስራቅ አፍሪካ በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ ምክንያቶች የሚከተሰተውን የሰዎች ፍልሰት ለማጥናትና ለመቆጣጠር የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ሆኗል። ፕሮጀክቱን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የምስራቅ አፍሪካ ቀጣናዊ አካባቢ ጥበቃ ማዕከል ኔትወርክ ከተለያዩ…

በመዲናዋ 11 ሆቴሎች የባለ አምስት ኮከብ ደረጃ አገኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ሚኒስቴር ባካሄደው የደረጃ ምደባ ስድስት አዲስ ሆቴሎችን ጨምሮ 40 ሆቴሎች በኮከብ ደረጃ ውስጥ ገብተዋል። ቀደም ሲል በኮከብ ደረጃ ውስጥ የነበሩ 15 ሆቴሎች ደግሞ በተለያዩ ምክንያቶች ኮከባቸው ተወስዷል። የኮከብ ደረጃ…