የሀገር ውስጥ ዜና የትራማዶል መድሀኒት ላይ ጥብቅ ቁጥጥር ሊደረግ ነው Amele Demsew Nov 1, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራማዶል መድሀኒት ላይ ጥብቅ ቁጥጥር እንደሚያደርግ የኢትዮጵያ ምግብና መድሀኒት ባለስልጣን አስታወቀ። ባለስልጣኑ በመድሀኒቱ አጠቃቀም ዙሪያ በሰጠው መግለጫ ከጤና ባለሙያ ትእዛዝ ውጭ በርካታ አፍላ ወጣቶች ለህመም ማስታገሻ በሚል ያለአግባብ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ጀማሪ የፈጠራ ባለቤቶችን ለመደገፍ 4 ቢሊየን ብር መድቤያለሁ አለ Amele Demsew Oct 31, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ጀማሪ የፈጠራ ባለቤቶችን ለመደገፍ 4 ቢሊየን ብር መመደቡን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ዮሃንስ አያሌው እንደገለጹት÷ ባንኩ የፈጠራ ባለቤቶችን ለመደገፍ 4 ቢሊየን ብር የመደበ ሲሆን የባንኩን ድጋፍ የሚሹ…
የሀገር ውስጥ ዜና በባህር ዳር ከተማ እየተከናወነ የሚገኘው የሴተኛ አዳሪዎች ፕሮጀክት የብዙዎችን ህይወት እየታደገ መሆኑ ተመለከተ Amele Demsew Oct 31, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀዳማዊት እመቤት ፅህፈት ቤት እየተከናወነ የሚገኘው የሴተኛ አዳሪዎችን ህይወት የሚቀይር ፕሮጀክት የብዙዎችን ህይወት እየታደገ መሆኑን በባህርዳር ከተማ ህይወታቸውን በሴተኛ አዳሪነት ሲመሩ የነበሩ ሴቶች ገለጹ፡፡ ከፕሮጀክቱ ጋር በተያያዘ ፋና…
ቢዝነስ በባህር ዳር ከተማ ከ200 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተቋቋመው የማንጎ ጭማቂ ፋብሪካ ተመረቀ Amele Demsew Oct 29, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "ኤ ስኩየር ኤ" በተባለ ድርጅ ት የተቋቋመው "ስላይስ" የማንጎ ጭማቂ ፋብሪካ ዛሬ በባህርዳር ከተማ ተመርቋል፡፡ ፋብሪካው ከ200 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ካፒታል የተቋቋመ ሲሆን በቀን 112 ሺህ ሊትር እንዲሁም በዓመት ደግሞ 33 ሚሊየን…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ195 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ Amele Demsew Oct 29, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከጥቅምት 11 ቀን እስከ ጥቅምት 17 ቀን 2015 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ከ195 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎችን መያዙን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ 143 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የገቢ ኮንትሮባንድ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት እድሳት ተጠናቆ ተመረቀ Amele Demsew Oct 29, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት እድሳት ተጠናቆ ተመረቀ። ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት እድሳቱን ጨርሶ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል። በ1927 ዓ.ም እንደተመሰረተ የሚነገርለትና በርካታ አንጋፋ ከያንያንን…
የሀገር ውስጥ ዜና የግብርና ኢንዱስትሪዎች ለሀገር ብልፅግና የላቀ ድርሻ እንዳላቸው የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለፀ Amele Demsew Oct 29, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርክ ለአልሚ ባለሀብቶች ማስተዋወቅ መርሐ ግብር በሐዋሳ ተካሄደ፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል በልማት የጠነከረች ሀገር በመፍጠር ለትውልድ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በምሥራቅ ሸዋ ዞን ዱግዳና ቦራ ወረዳ በኩታ ገጠም የለማን የስንዴ ማሳ ጎበኙ Amele Demsew Oct 29, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በምሥራቅ ሸዋ ዞን ዱግዳና ቦራ ወረዳ በኩታ ገጠም ለምቶ እየተሰበሰበ ያለን የስንዴ ማሳ ጎብኝተዋል። በወረዳው ስምንት ሺህ አርሶ አደሮች በኩታ ገጠም ግብርና 31 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ በስኬታማነት ስንዴን…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በምስራቅ ሸዋ ዞን የበጋ መስኖ ስንዴ እየዘሩ ያሉ አርሶ አደሮችን ጎበኙ Amele Demsew Oct 29, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በምስራቅ ሸዋ ዞን ሉሜ ወረዳ የበጋ መስኖ ስንዴ እየዘሩ ያሉ አርሶ አደሮችን ጎበኙ። አርሶ አደሮቹ የመኸር ምርታቸውን አንስተው በትራክተር እያረሱ ይገኛሉ። በዞኑ በበጋው 200 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ ስንዴ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ወጣቶች የአፍሪካን መፃኢ እድል ለመወሰን በውስጣቸው ትልቅ አቅም አለ – አቶ ደመቀ መኮንን Amele Demsew Oct 29, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ወጣቶች የአፍሪካን መፃኢ እድል ለመወሰን በውስጣቸው ትልቅ አቅም እንዳለ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ። በኢትዮጵያ አዘጋጅነት ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄደው የአፍሪካ ወጣቶች ጉባዔ በአዲስ…