Fana: At a Speed of Life!

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር “የነጩ ፓስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተመንግስት” ዘመቻን ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ፣ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱና የተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሠራተኞች “የነጩ ፓስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተመንግስት” ዘመቻን ተቀላቅለዋል፡፡

የአሜሪካ መንግስት የኢትዮጵያን ነባራዊ ሁኔታ፣ ሉዓላዊነትና የውስጥ አስተዳደር በማያስከብር እና የአሜሪካና የኢትዮጵያ ሕዝቦች ታሪካዊና የወደፊት ግንኙነት ባላገናዘበ መልኩ በኢትዮጵያ መንግስት እና ሕዝብ ላይ የሚያደርጉትን ጫና ለመቃወም ዘመቻውን እንደተቀላቀሉ ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.