Fana: At a Speed of Life!

ሲ.ኤም.ሲ አካባቢ በደረሰው የእሳት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የ6 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ነሐሴ 27 ቀን 2012 ዓ.ም ሲ.ኤም.ሲ አካባቢ በደረሰው የእሳት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የ6 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ። በእለቱ በደረሰው የእሳት አደጋ በበርካታ የንግድ ሱቆች፣ መጋዘኖች እና ሬስቶራንቶች ላይ ጉዳት መድረሱ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ ለ508 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የ2013 አዲሱን ዓመት ምክንያት በማረግ ለ508 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ መደረጉን የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታወቀ። በክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የሕግ አገልግሎት ዘርፍ ምክትል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ንጋቱ ዓለሙ እንዳሉት፥…

በከተማ ደረጃ የብሩህ ተስፋ ቀን በመከበር ላይ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አምስቱን የጳጉሜን ቀናት በተለያዩ መርሃ ግብሮች ማክበሩን ዛሬም ቀጥሏል ፡፡ በዚህም ዛሬ የብሩህ ተስፋ ቀን በሚል መሪ ቃል ቀኑ እየተከበረ ሲሆን ÷ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች…

በ2013 ዓ.ም የብልጽግና መሰረትን የመጣል ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – የብልጽግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2013 ዓ.ም በኢትዮጵያ የብልጽግና መሰረትን የመጣል ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የብልጽግና ፓርቲ አስታወቀ፡፡ የፓርቲው የጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ብናልፍ አንዱአለም ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት፥ 1 ቀን ብቻ በቀረው 2012 ዓ.ም…

በመዲናዋ በዓልን ምክንያት በማድረግ የተጋነነ የዋጋ ጭማሪ እንዳይከሰት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ጳጉሜን 3 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ ዓመት በዓልን ምክንያት በማድረግ የተጋነነ የዋጋ ጭማሪ እንዳይከሰት እየሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ሃላፊ አቶ አብዱልፈታ የሱፍ እንዳሉት፥ በተለይ ለበዓሉ አስፈላጊ የሆኑ የግብርናና የኢንዱስትሪ ምርቶች ለሸማቹ…

በሀገር አቀፍ ደረጃ ህግን ለማስከበር በተደረገው የክትትልና የቁጥጥር ስራ 141 ሺህ 369 አጥፊ አሽከርካሪዎች ተቀጡ

አዲስ አበባ ፣ጳጉሜን 3 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) “ከጳጉሜን እስከ ጳጉሜን እንደርሳለን” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጅው ሀገር አቀፍ የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ንቅናቄ ፕሮግራም ዛሬ የቁጥጥር ቀን ሆኖ ተከብሮ ውሏል፡፡ የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ዕለቱን በማስመልከት እንዳሉትም…

በአፋር ክልል በጎርፍ ምክንያት ከ11 ሺህ ሄክታር በላይ የሸንኮራ አገዳ፣የጥጥ እና ሌሎች ሰብሎች ላይ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ጳጉሜን 3 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፋር ክልል የአዋሽ ወንዝ መልቶ ጉዳት ባደረሰበት በአሚባራ ወረዳ የአርብቶ አደሮች፣የግብርና ምርምር እና ባለሃብቶች እርሻ ላይ የደረሰዉ ጉዳት ጉብኝት ተደርጓል፡፡ በጉብኝቱ የግብርና ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች የተገኙ ሲሆን በክልሉ…

በኢትዮጵያ በዱር እንስሳት ልማትና ጥበቃ ዙሪያ በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ጳጉሜን 3 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ልማትና ጥበቃ ባለስልጣን የ10 ዓመት መሪ የልማት ዕቅድና የ2013የበጀት አመት የእቅድ ትስስርላይ ውይይት አካሄደ፡፡ በውይይቱ በኢትዮጵያ የተፈጥሮ እና የዱር እንስሳት ሃብት ስፋትና ስብጥሩ በዓለም ደረጃ ወደር…

ሴኔጋል በ3 ወር ውስጥ የምታገኘውን የዝናብ መጠን በ7 ሰዓት ውስጥ ብቻ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሴኔጋል በ3 ወር ውስጥ የሚዘንበው የዝናብ መጠን በ7 ሰዓት ውስጥ ብቻ መዝነብ ችሏል። ምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር ሴኔጋል በሶስት ወር ውስጥ የሚዘንበውን የዝናብ መጠን በ7 ሰዓት ውስጥ ማግኘቷን የሃገሪቱ የውሃ ሚኒስቴር በሃገሪቱ ብሄራዊ የቴሌቪዥ…

ዝንብ ሲያሳድዱ ቤታቸው በእሳት የተቃጠለው አዛውንት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዝንብ ሲያሳድዱ የነበሩ አንድ አዛውንት ቤታቸው በከፊል በእሳት ተቃጥሏል። ኑሯቸውን ፈረንሳይ ያደረጉት የ80 ዓመት አዛውንት አርብ እራት በመብላት ላይ እያሉ አንድ ዝንብ እየጮኸች አበሳጭታቸዋለች። ዝምታን ያልመረጡት እኚህ ግለሰብ ታዲያ…