የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጉብኝት እያደገ የመጣውን የሁለቱ ሀገራት ትስስር የሚያመለክት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የኢትዮጵያ ጉብኝት እያደገ የመጣውን የሁለቱ ሀገራት ትስስር የሚያመለክት ነው አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው…