Fana: At a Speed of Life!

ከንቲባ አዳነች የስፖርት ማዘውተሪያዎችና የህጻናት መጫወቻዎችን መርቀው አገልግሎት አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በለሚ ኩራ እና ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተሞች የተገነቡ የስፖርት ማዘውተሪያዎችና የህጻናት መጫወቻዎችን መርቀው አገልግሎት አስጀምረዋል። የስፖርት ማዘውተሪያና የህጻናት መጫወቻ ማዕከላቱ በለሚ ኩራ ክፍለ…

ኒውካስል ዩናይትድ አንቶኒ ኤላንጋን ለማስፈረም ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኒውካስል ዩናይትድ ስዊድናዊውን የመስመር አጥቂ አንቶኒ ኤላንጋ ከኖቲንግሃም ፎረስት ለማስፈረም ተስማምቷል፡፡ ኒውካስል ዩናይትድ ለተጫዋቹ ዝውውር 55 ሚሊየን ፓውንድ እንደሚከፍል ተነግሯል፡፡ የ23 ዓመቱ የቀድሞ የማንቼስተር…

በመጀመሪያ ተልዕኮው የ165 ሰዎችን ህይወት የታደገው ወጣት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ ቴክሳስ ግዛት ባሳለፍነው ሳምንት በደረሰ የጎርፍ አደጋ 28 ህጻናትን ጨምሮ እስካሁን የ82 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ፥ በርካቶች አደጋውን ተከትሎ የገቡበት አልታወቀም፡፡ የነፍስ አድን ሰራተኞች በአደጋው የጠፉ ሰዎችን የማፈላለግ ስራቸውን…

አረንጓዴ አሻራ የአፈር መሸርሸርን በከፍተኛ መጠን ለመቀነስ አስችሏል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አረንጓዴ አሻራ የአፈር መሸርሸርን በከፍተኛ መጠን እንዲቀንስና ግድቦች በደለል እንዳይሞሉ አስተዋጽኦ ማበርከቱን ጥናት አመላከተ፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አማካኝት የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከተጀመረ ወዲህ ለምግብ ዋስትና፣…

በቴክሳስ የጎርፍ አደጋ የሟቾች ቁጥር 82 ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ ቴክሳስ ግዛት ባለፈው ሳምንት አርብ በደረሰው የጎርፍ አደጋ የሟቾች ቁጥር 82 ደርሷል፡፡ በግዛቲቱ በተለያዩ አካባቢዎች በደረሰው የጎርፍ አደጋ ከሞቱ ሰዎች መካከል 28ቱ ህጻናት መሆናቸው ነው የተነገረው፡፡…

የብርሸለቆ መሠረታዊ የውትድርና ትምህርት ቤት ያሰለጠናቸውን የሰራዊት አመራሮች እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በመከላከያ ሰራዊት የምስራቅ ዕዝ በብርሸለቆ መሠረታዊ የውትድርና ትምህርት ቤት ለ2ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን የሰራዊት አመራሮች እያስመረቀ ነው። በምረቃ ስነ ስርአቱ ላይ የምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄነራል መሐመድ ተሰማን ጨምሮ የዕዙ ከፍተኛ…

በአትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገ/ስላሴ ስኬት ላይ የሚያጠነጥን መጽሃፍ ለንባብ ሊበቃ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገ/ስላሴ ስኬት ላይ የሚያጠነጥነው DISSECTING HAILE (የኃይሌ ኃይሎች) የተሰኘው መፅሃፍ ለንባብ ሊበቃ ነው፡፡ መጽሃፉ በአትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገ/ስላሴ ልጅ ሜላት ኃይሌ የተጻፈ ሲሆን በመጪው ነሐሴ ወር…

በአሜሪካ ቴክሳስ ግዛት በጎርፍ አደጋ የ24 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ ቴክሳስ ግዛት በትናንትናው ዕለት በደረሰ የጎርፍ አደጋ 24 ሰዎች ሲሞቱ በርካታ ሰዎች መጥፋታቸው ተነግሯል፡፡ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አደጋውን አስደንጋጭ ያሉ ሲሆን፥ ለነፍስ አድን ስራው አስፈላጊው ድጋፍ እንደሚደረግ ገልጸዋል፡፡…

የሪፐብሊካን ጥበቃ ኃይል አመራርና አባላት አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሪፐብሊካን ጥበቃ ኃይል አመራርና አባላት ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ጋር በመሆን በየካ ተራራ አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል፡፡ "በመትከል ማንሰራራት" በሚል በተሰየመው የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ላይ በመሳተፋቸው የተሰማቸውን ደስታ…

ምክር ቤቱ  ለዴሞክራሲ ተቋማት የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል – አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ነፃና ገለልተኛ የዴሞክራሲ ተቋማት ለጠንካራ ሀገረ መንግስት ግንባታ ያላቸውን ሚና የበለጠ ለማጉላት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ድጋፉን አጠናክሮ ይቀጥላል አሉ አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ፡፡ ለምክር ቤቱ ተጠሪ የሆኑ የዴሞክራሲ ተቋማት የተቋማዊ ሪፎርም…